Job Expired

company-logo

Production Department Manager

KOJJ Food Processing Complex PLC

job-description-icon

Engineering

Food Engineering

------

3 years

2 Positions

2025-01-29

to

2025-02-06

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Food Engineering

Food Science

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • ዲግሪ በ ምግብ ኢንጂነሪንግ፣ምግብ ሳይንስ እና ፖስት ሃርቨስቲግ ወይም በተመሳሳ የትምህርት መስክ

  • የስራ ልምድ: 3 ዓመት በዱቄት እና ፓስታ ፋብሪካ ውይም በተመሳሳይ የስራ መደብ ልምድ ያለ/ያላት

  • የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

  • የስራ ቦታ ቡራዩ

  • ደመወዝ በስምምነት

  • ብዛት 2

የማመልከቻ መመሪያዎች

ማሳሰቢያ

  1. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ከማመልከቻና cv ጋር በመያዝ ከዊንጌት አደባባይ ወደ አስኮ በሚወስደው መንገድ ጉለሌ ፋና ት/ቤት ፊት ለፊት ካ.ኦ.ጄጄ ዋና መ/ቤት ወይም አስኮ ወደ ቡራዩ በሚወስደው መንገድ ላይ ሪፍት ቫሊ ዩንቨርሲቲ ኮሌጅ ፊት ለፊት 100ሜትር ገባ ብሎ ሳሬም በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል kojjfoodhr@gmail.com በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251112704152/+251112840899 ይደውሉ።

Fields Of Study

Food Engineering

Food Science

Related Jobs

3 days left

Yemsrach Abera Family General Trading PLC

Production Supervisor

Production Supervisor

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position

Addis Ababa