Job Expired
Go Express
Transportation & Logistics
1st Grade Drivers License
Addis Ababa
1 years - 1 years
1 Position
2025-02-05
to
2025-02-14
10th grade Sophomore Year
Full Time
Birr 5000
Share
Job Description
ሞተረኛ የትራፊክ ህጎችን ማክበር ፣ የተሽከርካሪ ጥገናን ማረጋገጥ እና አደጋን ለመከላከል ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ መንዳትን ያጠቃልላል።
የስራ ሰአት: ከጠዋቱ 2:30- ምሽት 12:30
ደሞዝ: ተቆራርጦ 5000ብር እና በየሳምንቱ በሰራው ልክ ጥቅማጥቅም ይኖረዋል
የትምህርት ደረጃ፡ ትምህርት ቢያንስ እስከ 10 የተማረ
የስራ ልምድ፡ የ1 አመት ሞተር የመንዳት ልምድ ያለው
የታደሰ የሞተር መንጃ ፈቃድ ያለው እና በቂ የመንዳት ችሎታ ያለው
ተያዥ ማቅረብ የሚችል (የመንግስት ወይንም ከታወቀ የግል ድርጅት ሰራተኛ ከ 5000 ብር እና ከዚያ በላይ ደሞዝተኛ)
ሞተር ሳይክሉን በኃላፊነት በጥንቃቄ የሚይዝ እና ራሱጋ ማሳደር የሚችል
መልካም ሥነ ምግባር ያለው እና ስራ ወዳድ
አዲስ አበባን በደንብ የሚያውቅ
መኖሪያ አድራሻው ለሃያ ሁለት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል(ከመሃል ከተማ ያልራቀ)
ለማመልከት ቴሌግራም ላይ ይህን ሊንክ በመጠቀም የሚኖሩበትን አካባቢ አድራሻ ጠቅሰው መረጃዎን ይላኩ ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Related Jobs
9 days left
Red Cloud ICT Solutions plc
Motorbike Driver
Motorist
Full Time
0 - 1 yrs
25 Positions