Job Expired

company-logo

General Service Officer

Minaye PLC

job-description-icon

Business

Human Resource Management

Addis Ababa

2 years - 5 years

5 Positions

2024-05-07

to

2024-05-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

12th grade Senior Year

Full Time

Share

Job Description

የድርጅቱ ቢሮዎች የሥራ አካባቢዎች ቅጥር ግቢ ፅዳት መጠበቂያ እና የአትክልት ቦታዎች በአግባቡ እንክብካቤ መያዛቸውን በቂ የጥበቃ የጽዳትና የተላላኪ ሠራተኞች መኖራቸውን ያረጋግጣል ፣ ድርጅቱ ከአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር በገባው ውል መሠረት (የቴሌኮም፣ የውሃ፣ የመብራትና የኢንተርኔት) አገልግሎት ማግኜቱን ማረጋገጥ እና ተገቢውን ክፍያ እንዲፈጽም ይከታተላል፣ ሳምንታዊ የሥራ ክንውን ሪፖርት ያቀርባል፣ የድርጅቱን ጉዳዮች ያስፈፅማል፡፡

የስራ ቦታ :- ቃሊቲ

ዝርዝር የሥራ ተግባር 

  • በሥሩ የሚገኙ የሥራ ዘርፎች ሥራ ያቅዳ፣ ይቆጣጠራል፣ ይመራል፣

  •  የድርጅቱ ቢሮዎች የሥራ አካባቢዎች ቅጥር ጊቢ ለሥራ ምቹ በሆነ በጽዳትና በእንክብካቤ መያዛቸውን እንዲሁም ሥራ ከመጀመሩ ቀድሞ ያረጋግጣል፣ የጥበቃ፣ የጽዳትና ተላላኪ ሠራተኞች መኖራቸውን ያረጋግጣል፣

  • የድርጅቱ ጥበቃ ሠራተኞ በአግባቡ ሥራቸውን እየሠሩ መሆኑን በቅርበት ክትትል ያደርጋል፣

  • የድርጅቱ የስልክ፣ የውሃና የመብራት ክፍያዎች በወቅቱ እንድሰበስብ ማድረግ፣

  • በሥሩ የሚገኙ ሠራተኞች በተለያየ ምክንያት ከምድብ ሥራቸው ሲሰሩ የተረከቡትን ንብረቶች በሙሉ በተረከቡበት ሁኔታ መመለሱን ያረጋግጣል፣

  • ለድርጅቱ ጥገና ሥራ የሚያስፈልጉ ዕቃዎች በአይነት፣ በብዛትና ጥራት በጊዜ እንድገዙ ያደርጋል፣ ለተጠቃሚዎችም በወቅቱ መድረሱን ይከታተላል፣

  • የድርጅቱን የኢንሹራንስ ጉዳዮች ማለትም የተሸከርካሪና ማሽነሪ እንዲሁም የሰራተኞችን ኢንሹራንስ (Workmen Insurance) ጉዳዮችን በመሉ ክትትል ያደርጋል፣

  • ለድርጅቱ ጥበቃ ሠራተኞች የሚያስፈልጉ የደንብ ልብስና ጫማ በወቅቱ ግዥ እንዲፈፀም ያደርጋል፣

  • ድርጅቱ ከአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር በገባው ውል መሠረት (የቴሌኮም፣ የውሃና የመብራት) አገልግሎት ማግኜቱን ማረጋገጥ እና ተገቢ ክፍያ እንዲፈፀም ይከታተላል ቆጣጠራል፣

  • የድርጅቱን የሞያ ደህንነት አገልግሎት ጤንነት ደንቦች ያከብራል፣

  • የድርጅቱን አገልግሎት መስጫ ንብረቶች በተገቢ ሁኔታ መያዛቸውን የተሟላ የጥገና አገልግሎት ማገኘታቸውን ይከታተላል ይቆጣጠራል፣

  • የድርጅቱን ጉዳዮች በሙሉ ይከታተላል ያስፈፅማል፣

  • ሳምንታዊ የሥራ ክንውን ሪፖርት ያቀርባል፣

  • ከመምሪያው ኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪና ተዛማች ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ

  • 12+1 ፤ ዲፕሎማ ወይም በአዲሱ ደረጃ 3/4 ፣ ወይም በቀድሞው የትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል ወይም በአዲሱ 10ኛ ያጠናቀቀ እና የ2-5 ዓመት የሥራ ልምድ

የማመልከቻ መመርያ

  • አመልካቾች የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ በድርጅቱ ኢ-ሜይል hrminaye@gmail.com የጉዳዩን ርዕስ "ጠቅላላ አገልግሎት ኦፊሰር"በማለት ኢ-ሜይል መላክ የምተችሉ ሲሆን ወይም ቃሊቲ ገብርኤል ኢንዱስተሪያል መንደር አካባቢ ዴሉክስ ፈርኒቸር ፋብሪካ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። ለበለጠ መረጃ ስልክ 0114717381

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

12th grade Senior Year

Related Jobs

about 2 hours left

Lion Security Service PLC

Head of Recruitment and Training Department

Recruitment Officer

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Diploma in Human Resource Management or in a related field of study with relevant work experience Age: 25 - 45 Duties & Responsibilities: - Ability to prepare and conduct training programs - Can provide training, is able to use training aids such as computers, overhead projectors, etc., and has taken various training courses related to education and training and is able to teach or train - Design, plan, and coordinate training and development programs based on the needs of the organization and employees. - Prepare and conduct orientation and onboarding programs for newly hired employees

Addis Ababa

about 2 hours left

Ethio jobs

HR Site Superintendent - MAXAM

Human Resource Management Specialist

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


BA Degree in Human Resources, Business Administration or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Assist the Project Manager, oriented to obtaining sustainable profitability and operational excellence.  - Align the Human Resources Management of the country with Maxam HR Policies.  - Propose the HR Budget for the country in accordance with the Maxam guidelines.

Assosa

about 2 hours left

Kerchanshe Trading PLC

HR and Admin Expert for for AM.AM Investment PLC

Human Resource Officer

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Bachelor’s Degree in Human Resources, Business Administration, or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities : - Onboards new employees, providing them with the information and resources they need to be successful,  - Manages employee relations, including resolving disputes and enforcing company policy,  - Handles correspondence, including emails, letters, and packages

Gelan

1 day left

Gift Real Estate

Senior HR Officer

Human Resource Officer

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Human Resource Management, Business Administration, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Assist in the recruitment and onboarding of new employees, including posting job openings, conducting interviews, and preparing employment contracts. - Maintain and update employee records, ensuring accuracy and compliance with regulations. - Administer employee benefits programs and assist with payroll processing

Addis Ababa

1 day left

Aforo Trading PLC

HR Manager

Human Resource Management Specialist

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Human Resource Management, Public Administration, Management, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Develop and implement HR policies, procedures, and strategies to support the company’s objectives. - Oversee the recruitment, selection, and onboarding process to ensure the company attracts and retains qualified professionals. - Design and manage employee performance appraisal systems, providing feedback and recommending development initiatives

Addis Ababa

2 days left

Santa Maria Construction PLC

Human Resources Administration & Department Head

Human Resource Management Specialist

time-icon

Full Time

15 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Management, or in a related field of study, with relevant work experience, out of which 7 years on a specified position

Addis Ababa