Job Expired

company-logo

Motorist/ Postman

Ahununu Trading PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

1st Grade Drivers License

Addis Ababa

1 years - 2 years

6 Positions

2024-07-20

to

2024-08-14

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

12th grade Senior Year

Full Time

Share

Job Description

መልእክቶችን፣ ሰነዶችን፣ ፓኬጆችን እና ሌሎች ነገሮችን በአንድ ተቋም ውስጥ ባሉ ቢሮዎች ወይም ክፍሎች መካከል ወይም በቀጥታ ወደ ሌሎች የንግድ ጉዳዮች፣ በእግር፣ በብስክሌት፣ በሞተር ሳይክል፣ በመኪና ወይም በህዝብ ማጓጓዣ በመጓዝ ማድረስ።

ደምዎዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት

የስራ ዝርዝር

  • ጥቅሎችን በድርጅቶች፣ መኖሪያ ቤቶች ወይም ሌሎች ቦታዎች ላይ ማድረስና መቀበል፡፡

  • ለሚመጡት የመልእክት መላኪያዎች የመላኪያ መርሃ ግብሮችን ለደንበኞች ማሳወቅ።

  • የመልዕክት ዕደላና ቅበላ በሚሰሩበት ጊዜ የተገኙ ሁሉንም የገንዘብ ልውውጦች በአግባቡ ተረክበው እና በተቀበሉበት ወቅት ወዲያውኑ ለሚመለከተዉ አካል ማስረከብ፡፡

  • የመልዕክት ዕደላና ቅበላ በሚሰሩበት ጊዜ የመልዕክቱን ደህንነትና ማሸጊያዉ እንዳይቀደድ ጥንቃቄ ማድረግ፡፡

  • የመልዕክት ቅበላ በሚሰሩበት ጊዜ መልዕክቱን በአግባቡ ፈትሸዉና ቆጥረዉ መረከብ፡፡

  • የመልዕክት ቅበላ በሚሰሩበት ጊዜ የመላኪያ ኤርወይቢል ላይ አስተካሎ በመፃፍ ለደንበኞች መስጠት፡፡

የስራ መስፈርቶች

  • ከ10/11/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች

  • አንድ (1) አመትና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ የስራ መስክ የሰራ እና የሞተር መንጃ ፍቃድ ያለዉ

የማመልከቻ መመርያ

  • አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃችሁን በድርጅቱ ኢሜል አድራሻ Ahununuhrgstigist@gmail.com በመላክ ወይም በቴሌግራም አድራሻችን ሊንክ በመጫን /22 ድንበሯ ሆስፒታል ዘዉዴ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

12th grade Senior Year

Related Jobs

10 days left

Go Express

Motorist

Motorist

time-icon

Full Time

0 - 1 yrs

1 Position


Completion of 10th Grade with a renewed Motor Vehicle Driving Licence and relevant work experience Working hours: 2:30 AM - 12:30 PM Additional requirements: - Knows the area - Can drive a motorcycle - Can provide collateral (government or private company employee with a salary of 5000 birr and above) - Can handle the motorcycle responsibly - Good morals and hardworking - The residential address is not far from the city center

Addis Ababa

2 days left

Ethio Steel and Finishing PLC

Messenger (Motorist)

Motorist

time-icon

Full Time

1 yrs

1 Position


Minimum of 10th Grade or above and relevant work experience in the field

Addis Ababa