Job Expired

company-logo

Human resource Assisting Expert

Immigration Nationality and Vital Events Agency

job-description-icon

Business

Business Management

------

5 years - 7 years

Position

2020-01-03

to

2020-01-04

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በሰው  ሀብት ሥራ አመራር፣ ማኒጅመንት፣ ህዝብ አስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኒጅመንት፣ አለም አቀፍ ግንኙነት  የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ 7/5 ዓመት አግባብነት   የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣

የመ/መታ/ቁጥር:ኢ.ዜ.ወ.ኩ.ኤ

How to Apply

ማሳሰቢያ ፤

ሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት እና ሌሎች ጀማሪ መደቦች [email protected]

ሆኖ የኢሜል አክሰስ ለማታገኙ ተወዳዳሪዎች በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን  ሐዋሳ ፤ ባህር ዳር ፤ደሴ፤መቀሌ፤ጅማ ፤ አዳማ ፤ጅጅጋ ፤ ሐረርና ድሬድዋ  ድሪደዋ ፤  ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፤  ጋምቤላ እና አሶሳ በክልሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ  እንዲሁም   አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት  ፒያሳ እናት ህንጻ ጎን  በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

  • የሥራ ደረጃና ደመወዝ ፤ በኤጀንሲው ስኬል መሠረት ይሆናል፡
  • የሌቭል  የትምህርት ዝግጅት ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC/ የብቃት ማረጋገጫ  ማያያዝ  ይኖርበታል
  • ተያዥ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች  በቂ  ተያዥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ  የሚችል መሆን አለበት ፡
  • በሥራ ልምድ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ለሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር  ስለመከፈሉ ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ  ይኖርበታል።
  • የሥራ ልምድ ማስረጃ ለሚጠይቁ ሥራ መደቦች ሥራ ልምዱ ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብቻ መሆን አለበት ፤
  • አመልካቾች ማመልከት የሚችሉት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተካታታይ የሥራ ቀናት ብቻ  ከላይ በተጠቀሰው በተዘረዘሩት አድራሻ ይሆናል
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን በኢሜል አድርሻችን ይገለጻል ፡
  • ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ወንጀልና ሽብር ያልተሳተፈ መሆን አለባቸው 
  • ዕጩ ተወዳዳሪዎች ተመራቂ ከሆኑ ስለመልካም ሥነምግባሩ ከተማሩበት ት/ቤት/ዩኒቨርስቲ ወይም የሥራ ልምድ ካላቸው  ሲሰራበት ከነበረበት መ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ ከማመልከቻው/ C V /  ጋር ማያያዝ አለበት 
  • ሙ በሚመድብበት በማንኛውም ቦታና ጊዜ ተቀብሎ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው ሥራ ውጤታማነት የዕጩ ምልመላ ፈተና ወስዶ ያለፈ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው የሥራ ስኬት ልዩ ንድፈ-ሀሳብና የተግባር መለማመጃ ስልጠናዎችን ለመውሰድ እና ፈተናውን ማለፍ አለበት፡፡እንዲሁም የሥራ መደብ መጠሪያና ደመወዝ የሚገለፀው የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ ላይ መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፤
  • ቅጥር የሚፈጸመው የቅድመ ምልመላ ፈተናና የሥልጠና ፈተናውን ካለፈ በላ  መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ፡
  • ኤጀንሲው በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት ለመመዝገብና ፈተና ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፡፡ ከወጣው ፕሮግራም ውጪ መመዝገብም ሆነ መፈተን አይቻልም ፤
  • የተወዳዳሪው የላ ታሪክ ጥናት /Security Clearance /እንደሚደረግ የተቀበለ መሆን አለበት፡፡
  • የኤጀንሲው መተዳደሪያ ደንብና አሰራሮችን ተከትሎ ለመሥራት ፍቃደኛ የሆነ፤
  • አንድ እጩ ተወዳዳሪ በወጣው ማስታወቂያ ላይ ከአንድ የሥራ መደብ በላይ መመዝገብ የማይል መሆኑ፤
  • ማንኛውም ተወዳዳሪ ሀሰተኛ ማስረጃ አቅርቦ ከተገኘ ውድድሩ ተሰርዞ ለህግ የሚቀርብ መሆኑ፤
  • አመልካቾች በምታመለክቱበት ወቅት ለሚቀርብ የትምህርት ማስረጃ የውጤት ማጠቃለያ/ግሬድ ሪፖርት /አብሮ ካልቀረበ ምዝገባው ዋጋ የሌለው መሆኑን እናሳስታውቃለን፡፡ ፡፡

Related Jobs

about 6 hours left

Geremew Andualem Building Leasing Company

Building Management Manager

Building Administrator

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Management, or in a related field of study, with relevant work experience

Addis Ababa

about 6 hours left

Ethiochicken Ethiopia

Administrative Assistant

Admin Assistant

time-icon

Full Time

0 yrs

1 Position


BA Degree in Sales and Marketing, Business Management, or in a related field of study Duties and Responsibilities: - Organize office and assist managers in ways that optimize procedures - Sort and distribute communications in a timely manner - Create and update records ensuring accuracy and validity of information

Addis Ababa

1 day left

Edomias International PLC

Driver Supervisor

Supervisor

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Management, Accounting, Business Management or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Creating and managing driver schedules, ensuring routes are optimized for efficiency and safety.  - Overseeing driver performance, ensuring adherence to company policies, safety regulations, and traffic laws.  - Monitoring vehicle maintenance schedules, coordinating repairs, and ensuring vehicles are safe and roadworthy. 

Addis Ababa

2 days left

Dachi Manufacturing P.L.C

Human Resources (HR) Clerck

Human Resource Officer

time-icon

Full Time

0 yrs

1 Position


BA Degree in Management or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Maintain employee records and files, ensuring accuracy and compliance with company policies - Complete on boarding and off boarding processes for new and departing employees - Collect and maintain employee files, such as applications, resumes, and other documents - Assist with recruiting, including scheduling interviews and verifying references.

Addis Ababa

4 days left

Ahununu Trading PLC

Team Leader – Outbound Mails

Team Leader

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Business or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Oversee day-to-day outbound mail operations, including sorting, scanning, loading, and dispatching mail. - Train, guide, and support mail handling staff to ensure adherence to standard operating procedures (SOPs) and safety standards. - Maintain accurate records of shipments, dispatch logs, and any delays or issues. - Ensure quality control in mail handling to prevent loss or damage.

Addis Ababa

5 days left

Mama's Kitchen

General Manager

General Manager

time-icon

Full Time

10 yrs

1 Position


MA or BA Degree in Management or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Property management oversight: Supervise property managers, ensuring efficient operations, lease negotiations, maintenance and talent relations.  - Manage property budgets, track income and expenses, and ensure financial performance aligns with established goals.  - Ensure properties comply with all relevant laws and regulations, including safety, zoning and environmental standards. 

Addis Ababa