Job Expired

company-logo

Accountant

Immigration Nationality and Vital Events Agency

job-description-icon

Finance

Accounting

------

4 years - 6 years

2 Positions

2020-01-02

to

2020-01-04

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ 6/4 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
  • ብዛት:2

የመ/መታ/ቁጥር:ኢ.ዜ.ወ.ኩ.ኤ 80-82

How to Apply

ማሳሰቢያ ፤

በጀትና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት [email protected]

ሆኖ የኢሜል አክሰስ ለማታገኙ ተወዳዳሪዎች በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን  ሐዋሳ ፤ ባህር ዳር ፤ደሴ፤መቀሌ፤ጅማ ፤ አዳማ ፤ጅጅጋ ፤ ሐረርና ድሬድዋ  ድሪደዋ ፤  ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፤  ጋምቤላ እና አሶሳ በክልሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ  እንዲሁም   አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት  ፒያሳ እናት ህንጻ ጎን  በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

  • የሥራ ደረጃና ደመወዝ ፤ በኤጀንሲው ስኬል መሠረት ይሆናል፡
  • የሌቭል  የትምህርት ዝግጅት ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC/ የብቃት ማረጋገጫ  ማያያዝ  ይኖርበታል
  • ተያዥ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች  በቂ  ተያዥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ  የሚችል መሆን አለበት ፡
  • በሥራ ልምድ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ለሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር  ስለመከፈሉ ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ  ይኖርበታል።
  • የሥራ ልምድ ማስረጃ ለሚጠይቁ ሥራ መደቦች ሥራ ልምዱ ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብቻ መሆን አለበት ፤
  • አመልካቾች ማመልከት የሚችሉት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተካታታይ የሥራ ቀናት ብቻ  ከላይ በተጠቀሰው በተዘረዘሩት አድራሻ ይሆናል
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን በኢሜል አድርሻችን ይገለጻል ፡
  • ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ወንጀልና ሽብር ያልተሳተፈ መሆን አለባቸው 
  • ዕጩ ተወዳዳሪዎች ተመራቂ ከሆኑ ስለመልካም ሥነምግባሩ ከተማሩበት ት/ቤት/ዩኒቨርስቲ ወይም የሥራ ልምድ ካላቸው  ሲሰራበት ከነበረበት መ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ ከማመልከቻው/ C V /  ጋር ማያያዝ አለበት 
  • ሙ በሚመድብበት በማንኛውም ቦታና ጊዜ ተቀብሎ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው ሥራ ውጤታማነት የዕጩ ምልመላ ፈተና ወስዶ ያለፈ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው የሥራ ስኬት ልዩ ንድፈ-ሀሳብና የተግባር መለማመጃ ስልጠናዎችን ለመውሰድ እና ፈተናውን ማለፍ አለበት፡፡እንዲሁም የሥራ መደብ መጠሪያና ደመወዝ የሚገለፀው የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ ላይ መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፤
  • ቅጥር የሚፈጸመው የቅድመ ምልመላ ፈተናና የሥልጠና ፈተናውን ካለፈ በላ  መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ፡
  • ኤጀንሲው በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት ለመመዝገብና ፈተና ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፡፡ ከወጣው ፕሮግራም ውጪ መመዝገብም ሆነ መፈተን አይቻልም ፤
  • የተወዳዳሪው የላ ታሪክ ጥናት /Security Clearance /እንደሚደረግ የተቀበለ መሆን አለበት፡፡
  • የኤጀንሲው መተዳደሪያ ደንብና አሰራሮችን ተከትሎ ለመሥራት ፍቃደኛ የሆነ፤
  • አንድ እጩ ተወዳዳሪ በወጣው ማስታወቂያ ላይ ከአንድ የሥራ መደብ በላይ መመዝገብ የማይል መሆኑ፤
  • ማንኛውም ተወዳዳሪ ሀሰተኛ ማስረጃ አቅርቦ ከተገኘ ውድድሩ ተሰርዞ ለህግ የሚቀርብ መሆኑ፤
  • አመልካቾች በምታመለክቱበት ወቅት ለሚቀርብ የትምህርት ማስረጃ የውጤት ማጠቃለያ/ግሬድ ሪፖርት /አብሮ ካልቀረበ ምዝገባው ዋጋ የሌለው መሆኑን እናሳስታውቃለን፡፡ ፡፡

Related Jobs

2 days left

Harmony Hills Academy

Cashier

Cashier

time-icon

Full Time

2 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in Accounting or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

2 days left

Golden petroleum

Internal Auditor

Internal Auditor

time-icon

Full Time

5 - 8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting and Finance or in a related field of study with relevant work expereince Duties & Responsibilites: - Plan, organize, and execute internal audit assignments in accordance with the annual audit plan - Assess the adequacy and effectiveness of internal controls, risk management, and governance processes - Conduct audits of financial and operational systems, procedures, and policies - Identify weaknesses and recommend improvements to policies, procedures, and controls - Prepare detailed audit reports with findings, conclusions, and actionable recommendations - Monitor the implementation of audit recommendations and follow up on corrective actions - Ensure compliance with internal policies, regulatory requirements, and industry standards

Addis Ababa

2 days left

Golden petroleum

Senior Accountant

Accountant

time-icon

Full Time

5 - 8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting and Finance or in a related field of study with relevant work expereince Duties & Responsibilites: - Prepare and review financial statements, reports, and records - Ensure the accuracy of journal entries, general ledger, and account reconciliations - Manage month-end and year-end closing processes - Analyze financial information and summarize financial status - Support budgeting and forecasting activities - Monitor and ensure compliance with accounting standards (IFRS, GAAP) - Assist with internal and external audits - Supervise and mentor junior accountants or accounting assistants - Maintain and improve accounting systems and processes

Addis Ababa

5 days left

PALM Ethiopia Pvt. Ltd. Co.

Senior Cost Accountant

Accountant

time-icon

Full Time

2 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in Accounting or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

5 days left

PALM Ethiopia Pvt. Ltd. Co.

Finance Manager

Finance Manager

time-icon

Full Time

8 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in Accounting or in a related field of study with relevant work experience, out of which 2 years in FMCG

Addis Ababa

7 days left

Hey Trading PLC

Senior Accountant

Senior Accountant

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Ensure the accuracy and timeliness of all accounting records and financial data. - Prepare and assist in the preparation of various financial reports for management and internal stakeholders. - Prepare and assist in the preparation of various financial reports for management and internal stakeholders. - Verify and process petty cash replenishments. - Ensure all financial transactions are accurately recorded, classified, and posted to the general ledger. - Monitor tax compliance and assist in the timely and accurate submission of tax payments and filings (e.g., VAT, payroll taxes). - Assist in coordinating and preparing for external financial audits, providing necessary documentation and explanations. - Identify and resolve accounting discrepancies and financial anomalies promptly.

Addis Ababa