Job Expired

company-logo

Business Development Expert

Ethiopian Commodity Exchange

job-description-icon

Business

Economics Management

------

4 years

Position

2020-01-27

to

2020-01-31

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirements:

  • ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ :- በኢኮኖሚክስ፣ በእርሻ ኢኮኖሚክስ፣ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 4 ዓመት በግብይት ሥራ አመራር፣ በንግድ ሥራ አመራር የሠራ/ች
  • ደረጃ :- XI
  • ደመወዝ :- 5626
  • የቤት አበል :- 800
  • የሙያ አበል  :- 400
    ምርመራ :-
    ደመወዙን በተመለከተ ቅጥሩ ሲፈፀም ብር 5626.00 ሆኖ በየበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ በሚደረግ ጭማሪ የደረጃው መነሻ ደመወዝ ብር 6193.00 ላይ የሚደርስ ይሆናል፡፡

How To Apply:

ከዚህ በላይ በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ለመቀጠር የተጠየቀውን ዝቅተኛ ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ እና ትምህርት የምታሟሉ  ወይም ከዚያ በላይ ትምህርት እና የሥራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ማስረጃዎቻችሁን ዋናዎቹን ከማይመለስ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ፣ አዲስ አበባና አካባቢው የምትኖሩ አመልካቾች ሜክሲኮ አደባባይ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303፣ የሥራ ቦታ አዋሳ ለተባለው አዋሣና አካባቢው የሚኖሩ አመልካቾች ሃዋሣ ከተማ ኢምግሬሽን ጽ/ቤት አካባቢ ሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሕንጻ 1ኛ ፎቅ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን የአዋሣ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በመቅረብ መመዝገብ ይሆናል፣ የመመዝገቢያ ጊዜ ከጥር 18—-22 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ብቻ በተጠቀሰው ቦታ ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ አ.አ ዋናው መ/ቤት በስልክ ቁጥር 0115-158181 ወይም 0115-512734  ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን