Job Expired

company-logo

human resource officer

Alvima Foods Complex PLC

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

------

2 years

Position

2020-02-25

to

2020-03-01

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

ተፈላጊ ክህሎት:ኮምፒውተር የመጠቀም ክህሎት

ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ

  • በሰው ኃብት ማኔጅመንት፣ በማኔጅመንት ወይም በተዛማጅ የትምህርት አይነት ቢ.ኤ ዲግሪ የተመረቀ/ች
  • በትንሹ ተያያዥነት ያለው የ2 ዓመት የሥራ ልምድ

የሥራ ቦታ፡ አዳማ

How to Apply

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች አዲስ አበባ ቦሌ መድሐንያለም ህድሞና ህንጻ ቢሮ ቁጥር 405 እንዲሁም አዳማ ከተማ ቀበሌ መልከ አዳማ ከቴገም ምግብ ኮምፕሌክስ ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ፋብሪካ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ የትምህርትና የሥ ልምድ ማስረጃችሁን በመያዝ እስከ የካቲት 21 ቀን 2012 ዓ.ም በአካል በመገኘት እንዲሁም በኢ-ሜይል አድራሻ [email protected] or [email protected]) ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ +251228128888  and 251116392511 ይደውሉ፡፡