Job Expired

company-logo

Human Resource Administration Manager

Confederation of Ethiopian Trade Unions

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

------

4 years

Position

2020-03-04

to

2020-03-06

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Contract

Birr 7668

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ፡- በሕዝብ አስተዳደር ማኔጅመንት ወይም ፐርሶኔል ማኔጅመነት የመጀመሪያ ዲግሪ አራት ዓመት የሥራ ልምድ፤ ከፍተኛ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት አጠቃቀም ችሎታ ያለው፣
  • እድሜ፡-18- 40 ዓመት
  • የሥራ መደቡ ከሚጠይቀው ተፈላጊ የትምህርተ ደረጃና ሥራ ልምድ በላይ ያለው/ያላት ቀርበው ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
  • የሥራ ልምድ ከተፃፈ ከስድስት ወር በላይ የሆነው ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  •  ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡

ደመወዝ፡- 7,668.00

የሥራ ቦታ፡- ኢሠማኮ ዋናው ጽ/ቤት (አዲስ አበባ)

How to Apply

ከዚህ በላይ በዝርዝር የተገለፁትን መመዘኛዎች የምታሟሉ አመልካቾች የተሟላ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና ካሪኩለም ቪቴ ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ፤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ዋናው ጽ/ቤት የሠው ኃይል አስተዳደር ክፍል ቢሮ ቁጥር 203 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን

ስልክ ቁጥር፡ 0115-15 79 81/0115-15 54 29/0910371055

አድራሻ (አዲስ አበባ)፡- ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ላይ የቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ ሙዚየም አለፍ ብሎ በሚገኘው የኢሠማኮ ዋናው መ/ቤት ትንሹ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 203.