Job Expired

company-logo

Office Security

Awash Bank

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Police Training

------

2 years

Position

2020-03-04

to

2020-03-07

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ : 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
  • የሥራ ልምድ :በወታደርነት ሙያ ስልጠና የወሰደች ሆና በተመሳሳይ የሥራ ልምድ ቢያንስ ሁለት ዓመት አገልግሎት ያላት
  • እድሜ :  ከ25 – 35 ዓመት ቢሆን ይመረጣል

የሥራ ቦታ:አዲስ አበባ

How to Apply

አመልካቾች በእጅ የተፃፈ ማመልከቻችሁን እና ከላይ ከተገለፀውት ማስረጃዎች በተጨማሪ ስርዝ ድልዝ የለለበት የ8ኛ የሚኒስትሪ  ሠርተፊከት ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

በዚሁ መሰረት ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰባት ተከታታይ ቀናት ድረስ የማስረጃችሁን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በሚከተለው አድራሻ በመላክ መወዳደር የምትችሉመሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አዋሽ ባንክ

የሰው ኃይል ማኔጅመንት ኦፊሰር ቢሮ

የፖ. ሳ.ቁ 12638

አዲስ አበባ