Job Expired
Ethio-Leather Industry Plc (ELICO)
Engineering
Textile Engineering
------
10 years - 12 years
Position
2020-04-22
to
2020-05-06
Full Time
Share
Job Description
ተፈላጊ መስፈርት:ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ ወይም በተመሳሳይ ሙያ በሁለተኛ ዲግሪ ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ ሆኖ በሙያው 10/12 ዓመት የሠራ እና ከዚህ ውስጥ 4/6 ዓመት በተለያየ ኃላፊነት ደረጃ ላይ የሠራ ወይም፣ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ፣ በሌዘር ቴክኖሎጂ ኢንጂነሪንግ በሁለተኛ ዲግሪ ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ ሆኖ በሙያው 8/10 ዓመት የሠራ እና ከዚህ ውስጥ 2/4 ዓመት በተለየ የኃላፊነት ደረጃ ላይ የሠራ፡፡
ደመወዝ:15,177.00
የሥራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻችሁን፣ ሲቪ፣ የት/ትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ሳሪስ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ኃብት አስተዳደርና ስልጠና ዋና ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- ሳሪስ የፋፋ ምግብ ፋብሪካውን አልፎ በባቡር ማዞሪያው አካባቢ ከዋናው መንገድ በስተቀኝ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ቅጥር ግቢ
ስልክ ቁጥር 0114-42-25-25፤ 0114-42-15-35
4 total views, 4 views today
Related Jobs
3 days left
VerSavvy Media PLC
Junior production executive
Production Supervisor
Full Time
1 yrs
1 Position
Advanced University Degree in Textile Engineering, Garment Engineering, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Maintain the accuracy of the input & output with required ratio - Planning and achieving monthly production plan - Look after all the operation related to re-cut operation