Job Expired
Ethio-Leather Industry Plc (ELICO)
Engineering
Textile Engineering
------
10 years - 12 years
Position
2020-04-22
to
2020-05-06
Full Time
Share
Job Description
ተፈላጊ መስፈርት:ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ ወይም በተመሳሳይ ሙያ በሁለተኛ ዲግሪ ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ ሆኖ በሙያው 10/12 ዓመት የሠራ እና ከዚህ ውስጥ 4/6 ዓመት በተለያየ ኃላፊነት ደረጃ ላይ የሠራ ወይም፣ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ፣ በሌዘር ቴክኖሎጂ ኢንጂነሪንግ በሁለተኛ ዲግሪ ወይም በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ ሆኖ በሙያው 8/10 ዓመት የሠራ እና ከዚህ ውስጥ 2/4 ዓመት በተለየ የኃላፊነት ደረጃ ላይ የሠራ፡፡
ደመወዝ:15,177.00
የሥራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻችሁን፣ ሲቪ፣ የት/ትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ሳሪስ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ኃብት አስተዳደርና ስልጠና ዋና ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- ሳሪስ የፋፋ ምግብ ፋብሪካውን አልፎ በባቡር ማዞሪያው አካባቢ ከዋናው መንገድ በስተቀኝ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ቅጥር ግቢ
ስልክ ቁጥር 0114-42-25-25፤ 0114-42-15-35
4 total views, 4 views today
Related Jobs
about 1 month left
SHANGTEX GARMENT MANUFACTURING ETHIOPIA PLC
Senior Compliance Officer
Compliance Officer
Full Time
2 - 2 yrs
1 Position
Bachelor's Degree in Textile Engineering, or in a related field of study with relevant work experience in social compliance or CSR roles Duties & Responsibilities: - Oversee and implement social compliance programs - Conduct regular internal audits and risk assessments - Ensure compliance with local labor laws, buyer codes of conduct, and international standards (e.g., BSCI, WRAP, SEDEX) - Provide training and awareness programs for employees and management - Coordinate external audits and ensure corrective action plans are executed - Maintain accurate documentation and reporting
4 days left
Jay Jay Textiles Plc
junior Production Executive
Production Specialist
Full Time
1 - 3 yrs
30 Positions
MSc Degree in Textile, Garment or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Maintain the accuracy of the input & output with required ratio. - Planning and achieving monthly production plan. - Look after all the operation related to re-cut operation. - Allocated order quantity has to be achieved as per the planning report.