Job Expired
Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
Engineering
Agricultural Engineering
------
12 years - 16 years
Position
2020-05-04
to
2020-05-16
Full Time
Share
Job Description
የሥራ ቦታ :አዲስ አበባ
ፍላጎት ያላችሁና መሥፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ከቅጥር ማመልከቻ እና የግል ሁኔታ መግለጫ/CV) ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በአካል ወይም በኢሜይል በሚከተለው አድራሻ መመዝገብ ወይም መላክ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ከንፋስ ስልክ ወደ ቃሊቲ በሚወስደው መንገድ በኢኳቶሪያል ቢዝነስ ግሩፕ እና በፋፋ ምግብ ፋብሪካ መካከል ወደ ውስጥ በሚያስገባው መንገድ ወይም ከቃሊቲ የባቡር የመጨረሻ ፌርማታ ከፍ ብሎ በቀድሞ የእርሻ መሣሪያዎችና ቴክኒክ አገልግሎት ድርጅት ግቢ የሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 212፤
E-mail: [email protected] or [email protected]
የስልክ ቁጥር 0114 70 90 91 ወይም 0911 46 82 40
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን
አዲስ አበባ
6 total views, 6 views today