Job Expired

company-logo

Human Resource and Property Administration Manager

Ethio Agri - CEFT

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

------

5 years

Position

2020-06-01

to

2020-06-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በሰው ሃብት ሥራ አመራር ወይም በህዝብ አስተዳደር የመጀመሪያ ድግሪ እና በተመሳሳይ ሙያ  05(አምስት) አመት የሥራ ልምድ፡፡
  •  የሥራ ልምድ ማስረጃው ከምረቃ በ|ላ ሊሆን ይገባዋል፤
  •  የተጠየቀዉ የሥራ ልምድ ለትርፍ በተቋቋሙ ድርጅቶች ቢሆን ይመረጣል፤
  • ቅጥሩ ከተፈጸመ በኋላ በ15 ቀናት ዉስጥ ከእዳ ነጻ ሰለመሆኑ በመጨረሻ ይሰራበት ከነበረበት መ/ቤት (ድርጅት) ክሊራንስ የሚያቀርብ ስለመሆኑ ግዴታ የሚገባ፣

N.B: ለሠራተኞች የመኖሪያ ቤት &የህክምናና የመድን ሽፋን ዋስትና አገልግሎት ይሰጣል፡፡

የሥራ ቦታ: ሆለታ አበባ ልማት(ሆለታ)

How to Apply

  • አመልካቾች፡-የቅጥር ማመልከቻ፣የትምህርትና የሥራ ልምድ ኦርጅናልና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃችሁን ይዛችሁ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፤
  • የምዝገባ ቀን ፡-ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7(ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት (ቅዳሜን ከሰዓት በፊት ጨምሮ)፣
  • የምዝገባ ቦታ፡- በኩባንያዉ ዋና መ/ቤት ብሥራተ ገብርኤል ድል ቀለም ወደ አቦ ቤተክርስቲያን በሚወስደዉ መንገድ 300 ሜትር ገባ ብሎ በቀድሞዉ ቡና ቦርድ ግቢ ዉስጥ ፡፡

 3 total views,  3 views today