Job Requirement
- የትምህርት ደረጃ: 10+2
- የሥራ ልምድ በተፈላጊ ሙያ መደብ: 2 ዓመት
ደመወዝ: 980.00
ብዛት: 3
Place of Work: * Surveying geospatial & civil informatics center
How to Apply
በመሆኑም በወጣው ማስታወቂያ መሠረት ለመወዳደር የምትፈልጉ መስፈርቱን የምታሟሉ እጩ አመልካቾች 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ በመቅረብ እስከ ሰኔ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ:-
የኢትዩጵያ የኮንስትራክሽን ዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ዲ.ሱ.ሥ.ኮ)
ኢምፔሪያል ሆቴል ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር 251-1-6610101
Tel 251-1-8494198/ 8 965532/22
P.O.Box 2561,
Addis Ababa
