Job Expired

company-logo

Planning and Reporting Officer

Ethiopian Construction Works Corporation

job-description-icon

Business

Economics Management

------

2 years - 4 years

Position

2020-08-03

to

2020-08-11

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ኤምኤ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ, 2 ዓመት
  • ቢኤ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ,4 ዓመት
  • የሥራ ልምድ ከተጠየቀው ትምህርት ደረጃ በኋላ የተገኘ ብቻ ይሆናል፣
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማለት በተጠቀሰው የሙያ መስመር አገልግሎት ሲሆን፣ የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር ስለመከፈሉ፣ ደመወዝና አገልግሎት ከመቼ እስከ መቼ እንደተሰጠ የሚገልጽ መሆን አለበት፣

የደመወዝ መጠን:6991.00

የሥራ ቦታ: በኮርፖሬሽኑ ዋናው መ/ቤት

How to Apply

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን 2 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡-

  • ጉርድ ሾላ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ህንፃ ወይም ከበሻሌ ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ፣
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116676385/0118698910