Job Expired

company-logo

Heavy Vehicle Driver

Edomias International PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

5th Grade Drivers License

------

4 years

Position

2020-08-17

to

2020-08-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description


Job Requirement

የትምህርት ደረጃ ፡ በቀድሞዉ የትምህርት ስርዓት የ12ኛ ክፍል ትምህርቱ/ታን ያጠናቀቀ/ች በአሁኑ የ10ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ች

የሥራ ልምድ ፡ ከ4 አመት በላይ በከባድ መኪና ሹፌር በጅቡቲ እና በርበራ ላይ የሥራ ልምድ ያለዉ ቢሆን ይመረጣል

ደመወዝ ፡ ብር 6500.00 (ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር)

የትራንስፖርት አበል፡- ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር)

የዉሎ አበል፡- ለመስክ ሥራ ሲወጣ በቀን ብር 600.00 (ስድስት መቶ ብር) እንዲሁም ጅቡቲ እና በርበራ ለሚሰራ የመስክ ሥራ በቀን የሚሰላ ብር 1300.00 (አንድ ሺህ ሶስት መቶ ብር) ታክስ የሚታሰብበት

ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች፡- የበረሃ አበል (ለበረሃ ቦታዎች) ፤የ24 ሰዓት የአደጋ ሽፋን እና በዓመት እስከ 5000.00 ብር (አምስት ሺህ ብር) የህክምና ሽፋን

የሥራ ቦታ፡ ድሬዳዋ፤ጂጂጋ፤አዳማ እናጎዴ

ብዛት፡150 (አንድመቶሃምሳ)

How to Apply

በዚህም መሰረት የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 07 የሥራ ቀናት ዉስጥ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

ከላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ተፈላጊ መረጃዎቻችሁን ዋናዉንና የማይመለስ አንድ አንድ ኮፒ በመያዝ ሜክሲኮ ኬ ኬር ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 60 ድረስ በመቅረብ ወይም በአዳማና አከባቢዉ ለምትገኙ አመልካቾች ሃጂ በደዊ (ጠማማ) ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ቢሮ ቁጥር 202/203 በሚገኘዉ ፅህፈት ቤታችን ወይም ድሬዳዋና አከባቢዉ ለምትገኙ አመልካቾች ECX መጋዘን (ጥራ ጥሬ ግቢ) በሚገኘዉ ፅህፈት ቤታችን ወይም በኢሜይል አድርሻችን

[email protected]; [email protected] or [email protected]; ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

ለሥራዉ የተመረጡ ተወዳደሪ በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ ፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- +251-11 553 0550/+2519 12-90-31-10/+2519-61-14-61-61 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡