Job Requirement
- የትምህርት ደረጃ: 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች/ ያጠናቀቀ
- የሥራ ልምድ: 3 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላትና
How to Apply
መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የሥራ ቀናት ውስጥ ቢሮ ቁጥር 2 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አድራሻችን፡ በአቃቂ /ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ማረምያ ቤቶች አጠገብ በስተግራ በኩል ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
የስልክ ቁጥር 0114-39-19-39/0114-39-33-56