Job Expired
DLM PLC
Low and Medium Skilled Worker
Police Training
------
1 years
Position
2020-10-05
to
2020-10-14
Contract
Share
Job Description
ደሞዝ፡- በስምምነት (ከልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም ጋር)
የቅጥር ሁኔታ፡- ላልተወሰነ ጊዜ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት
የሥራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ (ቃሊቲ)
ከዚህ በላይ በተመለከተው ክፍት የሥራ ቦታ መወዳደር የምትፈልጉ ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት የታደሰ የቀበሌ መታወቂያና ሌሎችማስረጃዎችን ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ ፡-ቃሊቲ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ወደ ውስጥ በሚያስገባው መንገድ በርታ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር፡-0118 88 64 31