Job Requirement
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: 12ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው
- የስራ ልምድ : 6 ዓመት በሞያው የሰራ/ች
የሥራ ቦታ: ቃሊቲ የብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት
ደመወዝ: 6980
How to Apply
መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካÓች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአጭር የህይወት ታሪክ መግለጫ /CV/ እና የሥራ ማመልከቻ /Application Letter/ ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት የሰው ኃብት አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 102 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት
የቃሊቲ የብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት
የሰው ኃብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገለግሎት መምሪያ
ስልክ ቁጥር ፡- 011-8883255 ፣ 011-4400308