Job Expired

company-logo

Project/HR Manager

Edomias International PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

Logistics Management

------

4 years

3 Positions

2020-11-16

to

2020-11-28

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ :- BA in logistics, management or related field
  • የሥራ ቦታ :- Gambella, Diredawa, Adama
  • የሥራ ልምድ : – 4 years of experience in managing logistic, fleet, or drivers with extensive supervisory skill
  • ደመወዝ :- Basis Salary :- :- 7000, Transport :- 500.00
  • ብዛት :- 3

How to Apply

ማሳሰቢያ፡- የሥራ መደቦቹን ዝርዝር መረጃ ከድህረገፃችን ወይም ከታች በተጠቀሱት ቢሮዎች ማግኘት ይቻላል፡፡ ሌሎች ጥቅማጥቅሞችን በተመለከተ በቃለ መጠይቅ ወቅት ይገለፃል

ከላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ሜክሲኮ ኬ ኬር ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 60 ድረስ በመቅረብ ኦርጂናልና የማይመለስ ኮፒ ዶክመንታችሁን በማቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ ፡፡

በአዳማና አከባቢዉ ለምትገኙ ሃጂበደዊ (ጠማማ) ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ቢሮ ቁጥር 202/203 በሚገኘዉ ፅህፈት ቤታችን ማመልከት ትችላላችሁ(0913045123)፡፡

ድሬዳዋና አከባቢዉ ለምትገኙ ECX መጋዘን (ጥራጥሬ ግቢ) በሚገኘዉ ፅህፈት ቤታችን ማመልከት ትችላላችሁ(0913866266)፡፡

ለሥራዉ የተመረጡ ተወዳደሪ በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ ፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- +251-11 553 0550/+2519 12-90-31-10/+251 961-14-61-61

በተጨማሪ በኢሜይል ወይም በድህረገፃችን ማመልከት ይቻላል፡፡

Email:  edomiasemployment@ethionet.et , info@jobsinethiopia.net , addisaster77@gmail.com and batsebaus@gmail.com 

www.jobsinethiopia.net