Job Expired

company-logo

Transit Officer

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise

------

4 years - 8 years

Position

2020-12-23

to

2020-12-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በአካውንትንግ/በኢኮኖሚክስ፣ በፋይናንስ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በቢ.ኤ. ዲግሪ ወይም አድቫንስድ ዲፕሎማ ወይም ኮለጅ ዲፕሎማ የተመረቀ/የተመረቀች እና 4/6/8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • በውድድር ወቅት የስራ ልምድ የሚያዘው ከዲግሪ ምረቃ በኃላ የተገኘው ብቻ ነው፡፡

የሥራ ቦታ: አ/አ

ደመወዝ 7632

How to Apply

ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ከዚህ በላይ በተጠየቀው መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት)

ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ

ዘወትር በሥራ ሰዓት በግንባር በመቅረብ በሚከተለው አድራሻ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

አድራሻ፡- የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) 1ኛ በር የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ ፒያሳ

አትክልት ተራ ከሊፋ ህንጻ ፊት ለፊት ስልክ ቁጥር 0113692213/0113692610