Job Expired

company-logo

Pipe Technician

Ethiopian Meat and Dairy Industry Development Institute

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Maintenance

------

4 years

Position

2021-01-27

to

2021-02-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በቧንቧና ሳኒተሪ የቴክኒክና ሙያ ዲኘሎማ እና 4 ዓመት አግባብ ያለውና ቀጥተኛ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
  • የሲኦሲ ማስረጃ የሚጠይቁ የትምህርት ማስረጃዎች በተመለከተ የብቃት ማረጋገጫ መረጃው መያያዝ ይኖርበታል፡፡
  • የኮምፒውተር መሠረታዊ እውቀት ላላቸው ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡
  • የሥራ ልምድ የሚጠይቅባቸው የሥራ መደቦ ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ መሆን አለበት፡፡
  • ከተጠቀሱት ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ደመወዝ: 3333.00 /ሶስት ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ሶስት ብር/

ደረጃ: VII

How to Apply

  • ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ይህናል፡፡
  • የምዝገባ ቦታ ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ውስጥ ነው፡፡
  • የፈተና ቀናት በውስጥ ሠሌዳ ላይ ይገለፃል፡፡
  • አመልካቶች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸው ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ስልክ ቁጥር ዐ11 4 33 1ዐ5ዐ ዐ114 33 9566 ኢሜይል አድራሻ emdidirecordoffice@gmail.com ፖሣቁ 1573 ቢሾፍቱ


Related Jobs

about 9 hours left

Gesund Cardiac and medical Center

General Service officer

General Service Officer

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


Completion of 12th Grade with relevant work experience

Addis Ababa

1 day left

CURE Ethiopia Children's Hospital

Junior Office Equipment Technician

Office Equipment Technician

time-icon

Full Time

1 - 2 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Electricity, Machine, Office Equipment Maintenance or in a related field of study with relevant work experience

Gondar

2 days left

Yonab Construction

Tools Keeper

Tools Keeper

time-icon

Full Time

2 - 4 yrs

1 Position


TVET or Diploma in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

5 days left

MEPO Contracting & Management Services PLC

Plumber III

Plumber

time-icon

Contract

4 - 6 yrs

3 Positions


TVET Level IV in a related field of study with relevant work experience, out of which 4 years in a Specific position

Addis Ababa