Job Expired

company-logo

Heavy Truck Driver

Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise

job-description-icon

Transportation & Logistics

5th Grade Drivers License

------

6 years

20 Positions

2021-01-27

to

2021-02-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: 12ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው
  • የሥራ ልምድ: 6 ዓመት በሞያው የሰራ/ች
  • በድርጅቱ መመሪያ መሠረት የትራንስፖርት አበል፣ የህክምና አገልግሎት እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችም ይኖሩታል፣
  • ተፈላጊ የሰው ኃይል ብዛት: 20

ደመወዝ:6980

የሥራ ቦታ:ቃሊቲ የብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት

How to Apply

መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካÓች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአጭር የህይወት ታሪክ መግለጫ /CV/ እና የሥራ ማመልከቻ /Application Letter/ ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት

የሰው ኃብት አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 1ዐ2 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የቃሊቲ የብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት

የሰው ኃብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገለግሎት መምሪያ ስልክ ቁጥር ፡- 0118883255/0114400308