Job Expired

company-logo

Property Administration Officer

Ethiopian Commodity Exchange

job-description-icon

Business

Materials Management

------

2 years

Position

2021-01-27

to

2021-02-03

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ዓይነት: በማቴርያል ማኔጅመንት፣ በሰፕላይ ማኔጅመንት፣ በአካውንቲንግ
  • ደረጃ: Diploma
  • ለተጠየቁት ክፍት የሥራ መደቦች ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድና ክህሎት: በንብረት ክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት፣

ደመወዝ: 3333

የቤት አበል:800

የሙያ አበል: 400

የስራ ቦታ:አ/አ

How to Apply

ለተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ለየስራ መደቦቹ የተጠየቀውን ዝቅተኛ ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ እና የተጠየቀውን ትምህርት የምታሟሉ ወይም ከዚያ በላይ ትምህርት እና የሥራ ልምድ ያላችሁ አመልካቾች ማስረጃዎቻችሁን ዋናዎቹን ከማይመለስ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ፣

የሥራ ቦታ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ በሚኘው ዋናው መ/ቤት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 303 ይሆናል፣

የመመዝገቢያ ጊዜ ከጥር 19—25 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ብቻ በተጠቀሱት ቦታዎች ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ አ.አ ዋናው መ/ቤት በስልክ ቁጥር 0115158181 ወይም 0115512734 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡