Job Expired

company-logo

Lead Material Engineer

Ethiopian Construction Works Corporation

job-description-icon

Engineering

Materials Engineering

Addis Ababa

4 years - 6 years

Position

2021-03-01

to

2021-03-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Contract

Share

Job Description

Job Requirement

  • የሚፈለገው የትምህርት ደረጃ: ኤምኤስሲ/ቢኤስሲ ዲግሪ በማቴሪያል ምህንድስና ወይም በተመሣሣይ
  • የሥራ ልምድ: 4/6 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት (በመንገድ ላይ የሰራ/ች)
  • የደመወዝ ደረጃ: 13 መነሻ
  • የደመወዝ መጠን:15,517.00

የሥራ ቦታ: በኮርፖሬሽኑ ዋናው መ/ቤት እና በስሩ ለሚገኙ ፕሮጀክቶች

How to Apply

የሥራ ልምድ ከተጠየቀው ትምህርት ደረጃ በኋላ የተገኘ ብቻ ይሆናል፡፡አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማለት በተጠቀሰው የሙያ መስመር አገልግሎት ሲሆን፣ የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር ስለመከፈሉ፣ ደመወዝና አገልግሎት ከመቼ እስከ መቼ እንደተሰጠ የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ህንፃ ወይም ከበሻሌ ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ፣ ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116676385/0118698910