Job Expired

company-logo

Junior Auditor

Ethiopian Sugar Corporation

job-description-icon

Finance

Accounting and Finance

------

0 years

Position

2021-03-03

to

2021-03-13

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ኤንድ ኦዲቲንግ፣ በአካውንቲንግ፣ በአካውንቲንግና ፋይናንስ የተመረቀ/ች እና ዐ ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፤

የሥራ ቦታ: በአዲስ አበባ ዋና መ/ቤት፣ በስኳር ፋብሪካዎች (ወንጂ፣ መተሐራ፣ ፊንጫኣ፣ ከሰም፣ አርጆ ዴዴሳ፣ ኩራዝ ቁጥር 2 እና 3) እና በስኳር ልማት ኘሮጀክቶች (በለስ እና ኩራዝ ቁጥር 1)

How to Apply

  • የምዝገባ ቦታና ቀን፣ የተጠየቀውን መስፈርት አሟልተው ለውድድር ማመልከት የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ (አሥር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በኮርፖሬሽኑ ዌብ ሳይት or  jobs@etsugar.com የትምህርት መረጃቸውን፣ የሚወዳደሩበትን የሥራ መደብ መጠሪያ ጠቅሰው በዌብሳይቱ ፎርማት ላይ ቅፁን ሞልተው ማመልከት ይችላሉ፡፡ በኮቪድ 19 ምክንያት በአካል የሚደረግ የተወዳዳሪ ምዝገባ አይኖርም፡፡
  • በውድድሩ ማመልከት የሚችሉት በ2ዐ1ዐ ዓ.ም.፣ በ2ዐ11 ዓ.ም.፣ በ2ዐ12 ዓ.ም. እና በ2ዐ13 ዓ.ም. የተመረቁ እና የመመረቂያ ውጤታቸው ለወንዶች 2.75 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴቶች 2.5ዐ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው እና ዕድሚያቸው ከ30ዓመት በታች የሆኑ ብቻ ናቸው፡፡
  • የኦንላይን ምዝገባ እንደተጠናቀቀ የመጀመሪያ ዙር ምልመላ ተሰርቶ ተመልማዮች በእጅ ስልካቸው እና በማስታወቂያ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡ በመጀመሪያ ማጣሪያ ለተመረጡት እጩ ተወዳዳሪዎች ብቻ ለፈተና ጥሪ ይደረጋል፡፡
  • የሚሰጠውን የመመዘኛ ፈተና አልፈው ለሥልጠና የሚመረጡት እጩዎች ቅጥራቸው የሚፈፀመው በኮርፖሬሽኑ የሚሰጠውን የንድፈ ሐሣብ እና የተግባር ሥልጠና ወስደው ያጠናቀቁና የመመዘኛ ፈተናውን ያለፉት ብቻ በሰልጣኝ ጀማሪ ባለሙያነት በኮርፖሬሽኑ ይቀጠራሉ፡፡
  • ከስልጠና በኃላ ለቅጥር የተመረጡ ዕጩዎች በተመደቡበት የሥራ ቦታ ፋብሪካና ኘሮጀክቶች ተመድቦ ለመሥራት ፈቃደኛ የሆነ/ች መሆን አለባቸው፤
  • ሥልጠናውን በተገቢው ሁኔታ ያጠናቀቁና የሚቀጠሩ ጀማሪ ባለሙያዎች በቂ ተያዥ/ዋስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • በሥልጠና ላይ ላሉ ሠልጣኞች በሥልጠና ላይ ለሚቆዩበት ጊዜ የመኖሪያ ቤት፣ ምግብና የኪስ ገንዘብ ይከፈላል፡፡
  • በፋብሪካዎችና ኘሮጀክቶች ለሚመደቡ ተቀጣሪዎች የመኖሪያ ቤት፣ የመብራት፣ የውሃ፣ የነፃ ሕክምና አገልግሎት እና የመድን ዋስትና ሽፋን ያገኛሉ፡፡
  • በዋና መ/ቤት ለሚቀጠሩ ተቀጣሪዎች የነፃ ሕክምና አገልግሎት፣ የትራንስፖርት አበል ክፍያ እና የመድን ዋስትና ሽፋን ያገኛሉ፡፡

Related Jobs

16 days left

DR SENAIT DENTAL CLINIC PLC

Senior Accountant

Senior Accountant

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Education Background in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Coordinating accounting functions and programs. - Preparing financial analyses and reports. - Preparing revenue projections and forecasting expenditure. - Assisting with preparing and monitoring budgets. - Maintaining and reconciling balance sheet and general ledger accounts. - Assisting with annual audit preparations. Required Skills: - Strong financial analysis skills. - Strong communication skills, both written and verbal. - Strong organizational and stress management skills. - Proficiency in Microsoft Office, particularly with Excel. - Ability to train and manage staff.

---

about 8 hours left

Eltaxi Trading PLC

Finance Manager

Finance Manager

time-icon

Full Time

4 - 6 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Accounting, Finance, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Oversee the company’s financial planning, budgeting, and reporting.  - Ensure compliance with Ethiopian financial regulations.  - Manage audits, forecasts, and cash flow

Addis Ababa

about 8 hours left

Lesso Ethiopia Trading PLC

Finance Manager

Finance Manager

time-icon

Full Time

8 - 10 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Accounting and Finance, or in a related field of study with relevant work experience, out of which 5 years of middle-level managerial experience in accounting and finance in Manufacturing organizations.

Addis Ababa

about 8 hours left

Mercy Corps Ethiopia

Country Finance Manager

Finance Manager

time-icon

Full Time

10 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting, Finance, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Recognize opportunities for innovative action and create an environment where alternative viewpoints are welcomed. - Identify, build and manage collaborative partnerships with consortium partners, sub-grantees, donors, local governments and other stakeholders. - Ensure coding errors are kept to a minimum and transaction listings are adequately reviewed to confirm that the right costs were included in the right places

Addis Ababa

1 day left

Gada Special Economic Zone Authority(GSEZ)

Senior Revenue Analyst

Revenue Officer

time-icon

Full Time

2 - 8 yrs

1 Position


PhD/Master's or Bachelor's Degree in Accounting and Finance, Accounting, Financial, Business Management, Management or in a related field of study with relevant work experience

Adama

2 days left

Defense Construction Design

Senior Accountant

Senior Accountant

time-icon

Contract

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting & Finance or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa