Job Expired

company-logo

Planning, Follow-up & Monitoring Team Leader

Ethiopian Meat and Dairy Industry Development Institute

job-description-icon

Social Science

Development Economics

------

8 years

Position

2021-03-17

to

2021-03-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ:- ዴቨሎፕመንታል ኢኮኖሚክስ፣ ፐብሊክ ማናጅመንት፣ ፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ የትምህርት እቅድና ሥራ አመራር፣ አካውንቲንግ፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ፣ ሪሶርስ ኢኮኖሚክስና ማኔጅመንት፣ ዲቨሎፕመንት ስተዲስ፣ ደቨሎፕመንት ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ስታስቲክስ፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣ ፐብሊክ ፋይናንስ፣ ፕሮጀክት ፕላኒንግ እና አናሊስስ፣ ቴቪት ለዴርሽፕ እና ማኔጅመንት፣ አግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣ ስነ-ህዝብ ማህበራዊ ምጣኔ ሃብት እድገት እቅድ፣ በአመራር የመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ ላት

ደመወዝ:-ብር 8,705.00 /ስምንት ሺህ ሰባት መቶ አምስት ብር/

ደረጃ: XIV

How to Apply

  • የሥራ ልምድ የሚጠይቅባቸው የሥራ መደቦ ከሥራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ መሆን አለበት፡፡
  • ከተጠቀሱት ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  • ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ይህናል፡፡
  • የምዝገባ ቦታ ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የሰው ሃብት አስተዳደር ቡደን ክፍል ውስጥ ነው፡፡
  • የፈተና ቀናት በውስጥ ሠሌዳ ላይና በስልክ ቁጥራችው ይገለፃል፡፡
  • የሲኦሲ (CoC) ማስረጃ የሚጠይቁ የትምህርት ማስረጃዎች በተመለከተ የብቃት ማረጋገጫ መረጃው መያያዝ ይኖርበታል፡፡
  • የኮምፒውተር መሠረታዊ እውቀት ላላቸው ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡
  • አመልካቶች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸው ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ ስልክ ቁጥር 0114331050 / 0114339566  ኢሜይል አድራሻ emdidirecordoffice@gmail.com

ፖሣቁ 1573 ቢሾፍቱ