Job Expired

company-logo

Senior Socio- Economist

Addis Ababa Water Sanitation Infrastructure Development

job-description-icon

Business

Economics Management

Addis Ababa

6 years - 8 years

2 Positions

2021-05-04

to

2021-05-14

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Contract

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ: 2ኛ ዲግሪ/የመጀመሪያ ዲግሪ
  • የሰለጠነበት የትምህርት ዘርፍ: ኢኮኖሚክስ
  • አግባብ ያለው የሥራ ልምድ:6/8 ዓመት የሠራ/ች
  • ተፈላጊ የሰው ኃይል ብዛት:2

ደመወዝ:16,512.00

የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ፤

How to Apply

የምዝገባ ቦታ፡- ከላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መወዳደር የምትፈልጉና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የማመልከቻ ደብዳቤ፣ ሲቪ፣ ህጋዊ የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

አድራሻ፡- በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሀና ሳኒቴሽን መሠረተ- ልማት ማስፋፊያ ዲቪዥን ልደታ መናፈሻ ወረድ ብሎ ጌጃ ሰፈር የውሃ ማጠራቀሚያ አጠገብ ከተገነባው ባለ ሰማያዊ መሰታወት አዲስ ህንፃ ምድር ላይ የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም በፖስታ አድራሻችን ለውሃና ሳኒቴሽን መሠረተ- ልማት ማስፋፊያ ዲቪዥን ፖ.ሣ.ቁ. 1436 ኮድ/1110፤ አዲስ አበባ ብላችሁ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በሥልክ ቁጥር 0118291321 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡

ማሳሰቢያ፡- የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለበት የተሰራው ሥራ ከመቼ እስከመቼ እንደሆነ የሚገልጽና ማስረጃውን የሰጠው ድርጅት ህጋዊ ማህተምና ፕሮቶኮል ቁጥር የያዘ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኋላ የተሰጠ አገልግሎት ነው፡፡