Job Expired

company-logo

Automotive Engineer

Ethiopian Sugar Corporation

job-description-icon

Engineering

Automotive Engineering

Addis Ababa

0 years

Position

2021-05-11

to

2021-05-13

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

JOB OVERVIEW

  • Terms of Employment: Permanent

Position፡ አውቶሞቲቭ ምህንድስና

Education፡በአውቶሞቲቭ ኢንጅነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪ

Experience፡0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት

የሥራ ቦታ: በስኳር ፋብሪካዎች እና በስኳር ልማት ኘሮጀክቶች

How to Apply

  • የምዝገባ ቦታና ቀን፣ የተጠየቀውን መስፈርት አሟልተው ለውድድር ማመልከት የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ (አሥር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በኮርፖሬሽኑ ዌብ ሳይ የትምህርት መረጃቸውን፣ የሚወዳደሩበትን የሥራ መደብ መጠሪያ ጠቅሰው በዌብሳይቱ ፎርማት ላይ ቅፁን ሞልተው ማመልከት ይችላሉ፡፡ በኮቪድ 19 ምክንያት በአካል የሚደረግ የተወዳዳሪ ምዝገባ አይኖርም፡፡
  • በውድድሩ ማመልከት የሚችሉት በ2ዐ1ዐ ዓ.ም.፣ በ2ዐ11 ዓ.ም.፣ በ2ዐ12 ዓ.ም. እና በ2ዐ13 ዓ.ም. የተመረቁ እና የመመረቂያ ውጤታቸው ለወንዶች 2.75 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴቶች 2.5ዐ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው እና ዕድሚያቸው ከ30ዓመት በታች የሆኑ ብቻ ናቸው፡፡
  • የኦንላይን ምዝገባ እንደተጠናቀቀ የመጀመሪያ ዙር ምልመላ ተሰርቶ ተመልማዮች በእጅ ስልካቸው እና በማስታወቂያ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡ በመጀመሪያ ማጣሪያ ለተመረጡት እጩ ተወዳዳሪዎች ብቻ ለፈተና ጥሪ ይደረጋል፡፡
  • የሚሰጠውን የመመዘኛ ፈተና አልፈው ለሥልጠና የሚመረጡት እጩዎች ቅጥራቸው የሚፈፀመው በኮርፖሬሽኑ የሚሰጠውን የንድፈ ሐሣብ እና የተግባር ሥልጠና ወስደው ያጠናቀቁና የመመዘኛ ፈተናውን ያለፉት ብቻ በሰልጣኝ ጀማሪ ባለሙያነት በኮርፖሬሽኑ ይቀጠራሉ፡፡
  • ከስልጠና በኃላ ለቅጥር የተመረጡ ዕጩዎች በተመደቡበት የሥራ ቦታ ፋብሪካና ኘሮጀክቶች ተመድቦ ለመሥራት ፈቃደኛ የሆነ/ች መሆን አለባቸው፤
  • ሥልጠናውን በተገቢው ሁኔታ ያጠናቀቁና የሚቀጠሩ ጀማሪ ባለሙያዎች በቂ ተያዥ/ዋስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • በሥልጠና ላይ ላሉ ሠልጣኞች በሥልጠና ላይ ለሚቆዩበት ጊዜ የመኖሪያ ቤት፣ ምግብና የኪስ ገንዘብ ይከፈላል፡፡
  • በፋብሪካዎችና ኘሮጀክቶች ለሚመደቡ ተቀጣሪዎች የመኖሪያ ቤት፣ የመብራት፣ የውሃ፣ የነፃ ሕክምና አገልግሎት እና የመድን ዋስትና ሽፋን ያገኛሉ፡
  • Deadline: May 13,2021


Related Jobs

4 days left

Glorious PLC

Spare Part Officer

Machinery Mechanic

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Automotive, Auto Mechanics, Procurement and Supply Management or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

6 days left

AMG Steel Factory

Earth Moving Machinery Senior Mechanic

Mechanic

time-icon

Full Time

4 - 6 yrs

1 Position


Degree or TVET Level IV in Automotive Technology, or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

14 days left

Allied Chemicals PLC

Automobile Technicians

Technician

time-icon

Full Time

3 yrs

2 Positions


BSc Degree in Automobile Engineering or in a related field of study with relevant work experience

Adama

17 days left

Hagbes Pvt. Ltd. Company

Spare part Manager for Ultimate Motors

Automotive Engineer

time-icon

Full Time

8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Mechanical Engineering, Automotive Engineering, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Manage and oversee the spare parts department activities. - Ensure timely procurement and availability of spare parts. - Coordinate with vendors and suppliers to maintain inventory levels

Addis Ababa

10 months left

AM Business & Investment Group

Vehicle Assembly Manager

Manager

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


MSc or BSc Degree in Automotive or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Manages, motivates, and leads production employees to ensure production requirements are met within quality standards - Supervise the car assembly

Addis Ababa