Job Requirement
- Qualification: TVET L3 and above
- Experience: 2 years of work experience related to this type of work
- Job Grad e: L3
- Required Quantity: 5
Monthly salary during the first 3 months of training: 2205
Monthly salary starting from the 4th month: 3150
Working Place: Dire Dawa(2),Indode(3)
How to Apply
- Application date within 5/five/ working days from the date of this vacancy announcement.
- Interested and qualified applicants can go to website to download External Applicant Registration Form or Internal Applicant Registration Form (for incumbent staff only) and fill in the blanks then send the form to email address mc.jv.hr@gmail.com The form name should be changed as ‘position sequence number +External or Internal+Name, for example, “76External Alemayehu Abebe Fikadu” or “45 Internal Alemayehu Fikadu Abebe”. Only this form is needed at this stage.
- Work experience should be after graduation and relevant.
- After the full training, only the qualified one will be employed.
- Transportation, food and accommodation are not covered by the the company.
- A minimum of 6 month training period.
- ማስታወሻ
- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ በ5 (አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በmc.jv.hr@gmail.com ማመልከት ይችላሉ፡፡ የማመልከቻ ቅጹን ከድረ-ገጽ ማውረድ ትችላላችሁ፡፡
- ቅጹን ከሞላችሁ በኋላ የፋይል ስሙን በሚከተለው መልኩ መቀየር ያስፈልጋል፡፡
- “Position Sequence number + External or
- Internal + Applicant full name
- (የስራ መደቡ በማስታወቂያው ላይ የተጠቀሰበት ቁጥር+ የውጭ ወይም የውስጥ አመልካች + የአመልካቹ ሙሉ ስም)
- ምሣሌ፡ “76 External Alemayehu Abebe
- የስራ ልምድ የሚታሰበው በተጠየቀው የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ ከተመረቁበት ጊዜ አንስቶ ሲሆን አግባብ ያለው የስራ ልምድ መሆን ይኖርበታል፡፡
- ስልጠናቸውን በአግባቡ ያጠናቀቁ ብቻ በተቋሙ እንዲቀጠሩ ይደረጋል፡
- ድርጅታችን የትራንስፖርት እና የምግብ ወጪዎችን አይሸፍንም፡፡
- የቅጥር ሁኔታው በኮንትራት ነው፡፡
- የስልጠናው ጊዜ ቢያንስ ስድስት ወር ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ : ለዚህ ምደባ ለማንኛውም ሰው ማንኛውንም ገንዘብ አይክፈሉ ፣ ካልሆነ ግን በራስዎ አደጋ ላይ ነው።