Job Expired

company-logo

Assistant Agricultural Researcher II

Ethiopian Institute Of Agricultural Research(EIAR)

job-description-icon

Natural Science

Environmental Science

Melka Werer

2 years

4 Positions

2021-07-15

to

2021-07-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፤ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቦታና ቀን ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተፈላጊ ችሎታ: በአፈር ሣይንስ ወይም በአፈር ማይክሮባዮሎጂ የሙያ መስክ ኤም.ኤስ.ሲዲግሪ ያለው/ያላት፤ የሚቀርብ የሥራ ልምድ በምርምር ወይም በሙያው በማስተማር መሆን አለበት፣

የሥራ ቦታአሶሳ፣ፓዌ፣ወረር እና ሆለታ ግብርና ምርምር ማዕከላት

ብዛት: 4(አራት)  

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ ለተመዝጋቢዎች፤

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ነው፣
  2. የምዝገባ ቦታ በኢንስቲትዩቱ ዋናው መሥሪያ ቤት በሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ነው፣
  3. የግብርና ተመራማሪዎች ደመወዝ በግብርና ተመራማሪዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ነው፣
  4. በሁሉም የግብርና ተመራማሪ የሥራ መደቦች ላይ የሚወዳደሩ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ውጤቱ ለሴት 00 እና በላይ ለወንድ 3.25 እና በላይ መሆን አለበት፣
  5. አመልካቾች ማሟላት ያለባቸው፤ለሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ማመልከቻ መጻፍ አለባቸው፤የተሟላካሪኩለም ቪቴ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት፤ በቂ የስልክ ወይም አማራጭ አድራሻ የስልክ ቁጥሮች በማመልከቻው ላይ መግለጽ ይኖርባቸዋል፣
  6. ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በግንባር እየቀረቡ ወይም በወኪል ወይም በፖስታ ልከው መመዝገብ ይችላሉ፣
  7. የምዝገባ አድራሻ፡-መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በአምቼ ኩባንያ በኩል ወይም በጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኩል ገባ ብሎ ነው፣
  8. ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጽ እና www. ethiojobs.net የስልክ ቁጥር 0116-45-44-41 እንዲሁም የፖ.ሣ.ቁ. 2003 (አዲስ አበባ) መጠቀም ይቻላል፣
  9. ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
  10. የምዝገባው ጊዜ ከ ሐምሌ07 2013 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 21 2013 ዓ.ም. ድረስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

Related Jobs

2 days left

World Vision Ethiopia

Carbon Finance Coordinator

Finance Specialist

time-icon

Full Time

5 - 7 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Environmental Science, Forestry, Agriculture, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Coordinate the planning, implementation, and evaluation of climate change and environmental projects, especially those involving carbon financing mechanisms - Develop and implement monitoring and evaluation frameworks to track project progress, impact, and sustainability - Build and maintain strong relationships with local communities, partners, and government agencies related to climate change and environmental projects

Addis Ababa

5 days left

Sole Water

Environmental Officer

Environmentalist

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


BSc Degree in Environmental Science, Environmental Health or in a related field of study with relevant work experience

Menagesha

10 days left

Mullege PLC

Environmental, Hygiene, Health & Safety (EHHS) Officer

Occupational Health and Safety Officer

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Environmental Sciences or Occupational Health and Safety, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Implement and maintain workplace health and safety policies and procedures. - Conduct regular risk assessments, safety audits, and inspections to identify potential hazards and implement corrective actions - Ensure compliance with occupational health and safety regulations, standards, and certifications (e.g., OSHA, ISO 45001)

Addis Ababa