Job Expired

company-logo

Assistant Agricultural Researcher II

Ethiopian Institute Of Agricultural Research(EIAR)

job-description-icon

Natural Science

Environmental Science

Melka Werer

2 years

4 Positions

2021-07-15

to

2021-07-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፤ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቦታና ቀን ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተፈላጊ ችሎታ: በአፈር ሣይንስ ወይም በአፈር ማይክሮባዮሎጂ የሙያ መስክ ኤም.ኤስ.ሲዲግሪ ያለው/ያላት፤ የሚቀርብ የሥራ ልምድ በምርምር ወይም በሙያው በማስተማር መሆን አለበት፣

የሥራ ቦታአሶሳ፣ፓዌ፣ወረር እና ሆለታ ግብርና ምርምር ማዕከላት

ብዛት: 4(አራት)  

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ ለተመዝጋቢዎች፤

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ነው፣
  2. የምዝገባ ቦታ በኢንስቲትዩቱ ዋናው መሥሪያ ቤት በሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ነው፣
  3. የግብርና ተመራማሪዎች ደመወዝ በግብርና ተመራማሪዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ነው፣
  4. በሁሉም የግብርና ተመራማሪ የሥራ መደቦች ላይ የሚወዳደሩ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ውጤቱ ለሴት 00 እና በላይ ለወንድ 3.25 እና በላይ መሆን አለበት፣
  5. አመልካቾች ማሟላት ያለባቸው፤ለሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ማመልከቻ መጻፍ አለባቸው፤የተሟላካሪኩለም ቪቴ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት፤ በቂ የስልክ ወይም አማራጭ አድራሻ የስልክ ቁጥሮች በማመልከቻው ላይ መግለጽ ይኖርባቸዋል፣
  6. ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በግንባር እየቀረቡ ወይም በወኪል ወይም በፖስታ ልከው መመዝገብ ይችላሉ፣
  7. የምዝገባ አድራሻ፡-መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በአምቼ ኩባንያ በኩል ወይም በጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኩል ገባ ብሎ ነው፣
  8. ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጽ እና www. ethiojobs.net የስልክ ቁጥር 0116-45-44-41 እንዲሁም የፖ.ሣ.ቁ. 2003 (አዲስ አበባ) መጠቀም ይቻላል፣
  9. ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
  10. የምዝገባው ጊዜ ከ ሐምሌ07 2013 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 21 2013 ዓ.ም. ድረስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

Related Jobs

about 3 hours left

Viscous Construction PLC

Environmentalist

Environmentalist

time-icon

Full Time

6 yrs

4 Positions


Bachelor’s Degree in Environmental Science, Environmental Engineering or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

1 day left

Viscous Construction PLC

Health and safety

Health and Safety Officer

time-icon

Full Time

6 yrs

4 Positions


Bachelor’s degree in Environmental Science, Environmental Engineering, OHS or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

2 days left

Sons Industries PLC

Safety, Health & Environment Officer

Environmentalist

time-icon

Full Time

1 - 2 yrs

1 Position


Master’s or Bachelor’s Degree Environmental Science or Environmental engineering, or related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Develop and implement plans to prevent, mitigate, or restore environmental damage. - Prepare detailed technical reports, presentations, and documentation for regulatory compliance and public communication. - Advise government agencies, organizations, and the public on environmental hazards, health risks, and sustainable practices.

Addis Ababa

4 days left

Werabe University

Lecture

Lecturer

time-icon

Full Time

0 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Environmental Science, Natural Resources Management or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities - Supervise student research projects and internships - Participate in and contribute to academic and administrative committees - Ensure a positive and inclusive learning environment while maintaining classroom

Werabe