Job Expired

company-logo

Junior Agriculture Researcher

Ethiopian Institute Of Agricultural Research(EIAR)

job-description-icon

Natural Science

Microbiology

Addis Ababa

0 years

Position

2021-07-15

to

2021-07-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፤ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቦታና ቀን ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተፈላጊ ችሎታ: በባዮቴክኖሎጂ ወይም በማይክሮ ባዮሎጂ የሙያ መስክ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪና 0 ዓመት ልምድ ያለው/ያላት፣የመመረቂያ ነጥብ (CGPA)ለሴት አመልካቾች 3.00 እና በላይ ለወንድ አመልካች 3.25 እና በላይ           

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ ለተመዝጋቢዎች፤

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ነው፣
  2. የምዝገባ ቦታ በኢንስቲትዩቱ ዋናው መሥሪያ ቤት በሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ነው፣
  3. የግብርና ተመራማሪዎች ደመወዝ በግብርና ተመራማሪዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ነው፣
  4. በሁሉም የግብርና ተመራማሪ የሥራ መደቦች ላይ የሚወዳደሩ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ውጤቱ ለሴት 00 እና በላይ ለወንድ 3.25 እና በላይ መሆን አለበት፣
  5. አመልካቾች ማሟላት ያለባቸው፤ለሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ማመልከቻ መጻፍ አለባቸው፤የተሟላካሪኩለም ቪቴ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት፤ በቂ የስልክ ወይም አማራጭ አድራሻ የስልክ ቁጥሮች በማመልከቻው ላይ መግለጽ ይኖርባቸዋል፣
  6. ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በግንባር እየቀረቡ ወይም በወኪል ወይም በፖስታ ልከው መመዝገብ ይችላሉ፣
  7. የምዝገባ አድራሻ፡-መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በአምቼ ኩባንያ በኩል ወይም በጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኩል ገባ ብሎ ነው፣
  8. ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጽ እና www. ethiojobs.net የስልክ ቁጥር 0116-45-44-41 እንዲሁም የፖ.ሣ.ቁ. 2003 (አዲስ አበባ) መጠቀም ይቻላል፣
  9. ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
  10. የምዝገባው ጊዜ ከ ሐምሌ07 2013 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 21 2013 ዓ.ም. ድረስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

Related Jobs

2 days left

Ethiopian Public Health Institute

Antimalarial Drug Resistance Molecular Surveillance Lab Manager

Manager

time-icon

Contract

6 yrs

1 Position


Master’s Degree in Molecular Quality Laboratory Management, Molecular Biology, Microbiology, Parasitology, Molecular Diagnostics or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Develop plan of action based on surveillance operational manual for the specific antimalarial drug resistance surveillance at national and site levels. - Develop and ensure the availability of laboratory polices, protocols, appropriate tools and standard operating procedures (SOP). - Establish and monitor internal quality control (IQC) and participate in external quality assurance (EQA) programs.

Addis Ababa

2 days left

Ethiopian Public Health Institute

Antimalarial Drug Resistance Molecular Surveillance Senior Advisor

Advisor

time-icon

Full Time

10 yrs

1 Position


PhD or Master’s Degree in Biomedical Laboratory Sciences, Molecular Biology, Microbiology, Parasitology, Molecular Diagnostics or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Design a comprehensive action plan, aligned with the surveillance operational manual, to guide antimalarial drug resistance surveillance activities across national and site levels - Strengthen the capacity and performance of the national reference laboratory for antimalarial drug resistance. - Ensure the overall quality of antimalarial drug resistance laboratory at national and site level.

Addis Ababa