Job Expired

company-logo

Heavy Truck Driver

Edomias International PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

6th Grade Drivers License

Adama,Dire Dawa,Addis Ababa

5 years

25 Positions

2021-08-23

to

2021-08-25

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ብዛት፡ 25
  • የስራ ልምድ ፡ በደረቅ ተሳቢ ፤ ቦቴ ተሳቢ እና ሃይ ቤድ ተሸከርካሪ ቢያንስ የ5 አመታት የስራ ልምድ ያለው፣ ፓስፖርት እና የወደብ ልምድ ያለው ይመረጣል
  • የትምህርት ደረጃ፡ ስምንተኛ ክፍል እና ከዛ በላይ
  • ዕድሜ፡ ከ60 ዓመት በታች

የስራ ቦታ ፡ በማንኛውም የኢትዮጵያ ክልሎች ለመስራ ት ፈቃደኛ የሆነ

ወርሃዊ ጥቅማጥቅም፡ ደሞዝ = 181.10 ዶላር ፣ የትራንስፖርት አበል = 8.35 ዶላር፣ የበረሃ አበል = 54.33 ዶላር

How to Apply

የማመልከቻ ጊዜ ፡ ከነሐሴ 17 እስከ 19 ቀን 2013 ዓ.ም

መስፈርቱን የምያሟሉ አመልካቾች ከስር በሚገኙ ቢሮዎቻችን የስራ ማመልከቻ፣ የመንጃ ፈቃድና የፓስፖርት ኮፒ፣ የስራ ልምድ፣ የትምህርት ማስረጃ በማስገባት ማመልከት ይችላሉ፡፡

አዲስ አበባ፡ ሜክሲኮ ኬ ኬር ህንፃ (የበፊቱ) 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 60

ድሬዳዋ፡ ፋይናንስ ቢሮ ፊት ለፊት ሲቲ ኮሌጅ ያለበት ህንጻ ቢሮ ቁጥር 403

አዳማ ፡ ፖስታ ቤት ለፊት ለፊት ጠማማ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 203