Job Requirement
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ:በሰው ሀብት ሥራ አመራር ወይም በፐብሊክ አድሚንስትሬሽን የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፕሎማ እና 4/10 (አራት/አስር) ዓመት ተመሳሳይ የሥራ ልምድ፡፡
የስራ ቦታ: አየሁ ቡና ልማት (ኮሶ በር አካባቢ)
How to Apply
- የምዝገባ ቀን ፤-ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7(ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት(ቅዳሜን ከሰዓት በፊት ጨምሮ)፣
- አመልካቾች፡- የቅጥር ማመልከቻ፤የትምህርትና የሥራ ልምድ ኦርጅናል የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃችሁን ይዛችሁ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ወይም eacpex@gmail.com (Subject) Job Application በማድረግ የተጠቀሱትን መረጃዎች አያይዛችሁ መላክ ትችላላችሁ፣
- የስራ ልምድ ማስረጃው ከምረቃ በ|ላ የተገኘ ሊሆን ይገባዋል፣
- ቅጥሩ ከተፈፀመ በíላ በ15 ቀናት ውስጥ ከእዳ ነፃ ስለመሆኑ በመጨረሻ ይሰራበት ከነበረበት መ/ቤት (ድርጅት) ክሊራንስ የሚያቀርብ ስለመሆኑ ግዴት የሚገባ/የምትገባ
- ልማቶቹ ለሰራተኞች የህክምና የመድን ዋስትና አገልግሎት እና መኖሪያ ቤት ይሰጣል
- የምዝገባው ቦታ በኩባንያው ዋና መ/ቤት ላምበረት አካባቢ ላሜ ዴይሪ ኃ/የተ/የግ/ማህ ግቢ ውስጥ፡፡
ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ/የተ/የግ/ማኀበር