Job Expired

company-logo

General Director of Head Office

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Transportation & Logistics

Transportation Management

Addis Ababa

Position

2021-09-08

to

2021-09-13

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥጋራ መደቦች ላይ መስፈርቱን አሟልተው የሚገኙትን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የተጠየቀውን መስፈርት አሟልተው የተገኙ የትምህርት ማስረጃ ዋና እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው በመቅረብ መመዝገብ

ይችላሉ።

የቅጥር ሁኔታቋሚ

ብዛት: 15

ደረጃ: 1

ተፈላጊ የትምህርታት ዝግጅት: በማኔጅመንት, ትራንስፖርት ማኔጅመንት , በት ንስፖርት ኢኮኖሚክስ, በኢኮኖሚክስ፣  ኦፊስ ማኔጅመንት በመሳሰሉት ቢ.ኤ/ኤም ኤ ዲግሪ

አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 8/6ዓመት የሠራ/ች እና በዚህ ውስጥ በከፍተኛ ኃላፊነት 4 ዓመት  የሠራ/ች

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ

  • የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2:30 - 11:20 ሰዓት ብም::
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ተ.ቁ 1 ላይ የተገለፀው በሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 47 እና ተ.ቁ 2 እና 3 ላይ የተገለፀው የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 5
  • የሠራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል።
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው።
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይበቅባምቃል::
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ.
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011154040 / 0115156082 

የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት

Related Jobs

5 days left

Tracon Trading PLC

Transportation Development Manager

Transport Coordinator

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Logistics and Supply Chain Management or in a related field of study with relevant work experience.

Addis Ababa

7 days left

Get -As international PLC

Transport Head

Transport Officer

time-icon

Full Time

4 - 8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Transport management, Logistics or in a related field of study with relevant work experience, out of which 4/2 years In Senior Position Duties and Responsibilities: - Manage the day-to-day transportation operations  - Coordinating and supervising the activities of the Drivers - Monitor the performance and status of the transportation processes such as delivery times, cost

Addis Ababa

10 days left

YO Holding Trade & Manufacturing PLC

Transport Manager

Transport Officer

time-icon

Full Time

8 yrs

1 Position


Bachelor's degree in Logistics, Transportation Management, Engineering, Mining or in a related field of study with relevant work experience, out of which 4 years specifically in leadership role. Work Place: Boreda Duties & Responsibilities: - Manage and optimize the heavy trucks (e.g., heavy trucks, Excavators, Loaders, light vehicles) used for overburden removal and coal transport within the mine site. - Manage inventory at external logistics points (e.g., rail sidings, stockpiles) and reconcile quantities with production output and sales orders. - Ensure rigorous compliance with all local transportation, road safety, and mining safety regulations 

Addis Ababa