Job Expired

company-logo

Transportation Service Manager (የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ኃላፊ II)

Ethiopian Health Insurance Agency

job-description-icon

Transportation & Logistics

Transportation Management

Addis Ababa

1 Position

2021-09-22

to

2021-10-01

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ በዋናው መ/ቤትና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ያሉትን ክፍት የሥራ መደቦች አመልካቾችን በመጋበዝ አወዳድሮ በቅጥር ማስያዝ ይፈልጋል ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለፀውን መሥፈርት የምታሟሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

ተፈላጊ ችሌታ

  • ማኔጅመንት፣ ኦውቶሞቲቭ፣ ሳፕላይስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚከስ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት

የስራ ደረጃ : XII

የስራ ልምድ : 8 ዓመት

ብዛት : አንድ

ክፍት የስራ መደቡ የሚገኝበት ቦታ :ዋና መሥሪያ ቤት

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ፡-

  • መስፈርቱን የምታሟሉና መወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች የትመህርትና የሥራ ልምድ ኦርጅናል ማስረጃችሁን ከማይመለስ ኮፒ ጋር በመያዝ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ0 ተከታታይ የሥራ
  • ቀናት ሆኖ ለዋናው መ/ቤት የወጡት ክፍት የሥራ መደቦች ምዝገባው በዋና መ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት 8ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 806 እንደዚሁም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የወጡት የሥራ መደቦች በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሰው ሀብት አስተዳደርናልማት ከፍል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። 
  • ፆታ አይለይም
  • ሴት አመልካቶች ይበረታታሉ
  • የምዝገባ ሰዓት በመደበኛ የመንግሥት የሥራ ሰዓት
  • የፈተና ጊዜና ቦታ በዋናው መ/ቤትና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በውስጥ ሰሌዳ ይገል..
  •  በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ ለሚድል ሌቭል ቲቪቲ ፕሮግራም ማለትም፡- 10 : 10:2103ዓመትዓብs.
  • ሥልጠና ያጠናቀቀ/ች/ የብቃት ማስረጃ COC ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
  • የዋናው መ/ቤት አድራሻ ልደታ ክፍለ ከተማ ባልቻ ሆስፒታል ጀርባ ቡና ኢንተርናሸናል ባንስ አጠገብ ያለው ዳማ ሀውስ ሕንፃ 8ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 806
  •  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115576736 መጠቀም ይቻላል፡፡

 ኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጅንሲ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት

Related Jobs

5 days left

Tracon Trading PLC

Transportation Development Manager

Transport Coordinator

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Logistics and Supply Chain Management or in a related field of study with relevant work experience.

Addis Ababa

7 days left

Get -As international PLC

Transport Head

Transport Officer

time-icon

Full Time

4 - 8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Transport management, Logistics or in a related field of study with relevant work experience, out of which 4/2 years In Senior Position Duties and Responsibilities: - Manage the day-to-day transportation operations  - Coordinating and supervising the activities of the Drivers - Monitor the performance and status of the transportation processes such as delivery times, cost

Addis Ababa

10 days left

YO Holding Trade & Manufacturing PLC

Transport Manager

Transport Officer

time-icon

Full Time

8 yrs

1 Position


Bachelor's degree in Logistics, Transportation Management, Engineering, Mining or in a related field of study with relevant work experience, out of which 4 years specifically in leadership role. Work Place: Boreda Duties & Responsibilities: - Manage and optimize the heavy trucks (e.g., heavy trucks, Excavators, Loaders, light vehicles) used for overburden removal and coal transport within the mine site. - Manage inventory at external logistics points (e.g., rail sidings, stockpiles) and reconcile quantities with production output and sales orders. - Ensure rigorous compliance with all local transportation, road safety, and mining safety regulations 

Addis Ababa