Job Expired

company-logo

Human Resource Assistant

Commercial Nominees PLC

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

Addis Ababa

4 years

Position

2021-11-03

to

2021-11-11

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 4355

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: የኮሌጅ ዲፕሎማ /ሌቭል 4 ዲፕሎማ ማኔጅመንት/ ፐብሊክ አድሜንስትሬሽን/ ሂውማን ሪሶርስ ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ
  • ተፈላጊ የሥራ ልምድ: 4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

የምዝገባ ቦታ፡ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ዋ/መ/ቤት

ደመወዝ:4,355

ጥቅማጥቅም: የትራንስፖርት 40.ሊትር ቤንዚን የቤት አበል 1200.00

How to Apply

የምዝገባ ጊዜ፡ ከጥቅምት 24 2014 ዓ.ም እስከ ህዳር 02 2014 ዓ.ም ድረስ ብቻ

ከላይ የተጠቀሰውን ዝቅተኛ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደንበል አጠገብ በሚገኘው ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ዋናው መ/ቤት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

ማሳሰቢያ

  • መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚቀርብ የሥራ ልምድ የሥራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
  • አመልካቾች የ8ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡