Job Expired

company-logo

Labour Relations Officer

Ethiopian Railways Corporation

job-description-icon

Social Science

Public Administration

Addis Ababa

4 years

1 Position

2021-11-16

to

2021-11-23

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

በኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት ከዚህ በታች በተጠቀሱት የስራ ዘርፎች ላይ የውጭ አመልካቾችን አውዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል

Required No: 1

Job Grade: 7

Educational Qualification: BA Degree in Management or Public Administration & related field of study 

Direct work experience after graduation: 4 Years

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

በመሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7(ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት

ውስጥ «መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማሳሰቢያ

ከግል ድርጅት ለሚቀርብ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ አለበት

በቴክኒክና ሙያ ለሚጠይቁ የስራ መደቦች የብቃት ማረጋገጫ /COC/ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።

የምዝገባ ቦታ ከእስቴዲየም ወደ ደብረዘይት በሚወስደው ዋና መንገድ ማሰልጠኛ ሳይደርስ ጉምሩክ አጠገብ በሚገኘው የአዲስ አበባ ቀላል ባር ትራንዚት አገልግሎት ግቢ ውስጥ የሰው ሀብት ልማት ዲፓርተት ቢሮ ቁጥር 32 ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114708084 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

Related Jobs

10 days left

Grand African Organizational and Leadership Award Organization

Public Relations and Magazine Production Specialist

Public Relations Specialist

time-icon

Full Time

2 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa