Job Expired

company-logo

HR Assistant

Commercial Nominees PLC

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

Addis Ababa

4 years

1 Position

2021-12-01

to

2021-12-07

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 4335

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: የኮሌጅ ዲፕሎማ /ሌቭል 4 ዲፕሎማ ማኔጅመንት/ ፐብሊክ አድሜንስትሬሽን/ ሂውማን ሪሶርስ ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቀ
  • ተፈላጊ የሥራ ልምድ: 4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

ደመወዝ : 4,355

ጥቅማጥቅም በወር ብር: የትራንስፖርት 40.ሊትር ቤንዚን የቤት አበል 1200.00

የሥራ ቦታ: ዋናው መ/ቤት

How to Apply

የምዝገባ ጊዜ፡ ከህዳር 20 2014 ዓ.ም እስከ ህዳር 28 2014 ዓ.ም ድረስ ብቻ

የምዝገባ ቦታ፡ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ዋ/መ/ቤት

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ደንበል አጠገብ በሚገኘው ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ዋናው መ/ቤት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

ማሳሰቢያ

  • መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚቀርብ የሥራ ልምድ የሥራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን አለበት፡፡
  • አመልካቾች የ8ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡