Job Expired

company-logo

Warehouse Manager

Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

job-description-icon

Business

Materials Management

Chagni,Hawassa,Addis Ababa

0 years - 4 years

5 Positions

2021-12-01

to

2021-12-01

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 5338

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ እና ተፈላጊ የሥራ ልምድ: ከታወቀ ኮሌጅ ወይም የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በንብረት አስተዳደር/ በአካውንቲንግ/ በግዢ ሙያ ወይም በሌላ ተመሳሳይ የሙያ መስክ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ ወይም ከታወቀ ኮሌጅ ወይም የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በንብረት አስተዳደር/ በአካውንቲንግ/ በግዢ ሙያ ወይም በሌላ ተመሳሳይ የሙያ መስክ (10+2) ወይም ደረጃ III ሠርተፊኬት ወይም ከታወቀ ኮሌጅ ወይም የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በንብረት አስተዳደር/ በአካውንቲንግ/ በግዢ ሙያ ወይም በሌላ ተመሳሳይ የሙያ መስክ (10+1) ወይም ደረጃ II ሠርተፊኬት እና የ0/2/4 ዓመት የሥራ ልምድ
  • ብዛት: 5

ደመወዝ: 5,338

የሥራ ቦታ: ሀዋሳ/ቻግኒ/ አዲስ አበባ

How to Apply

ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሥራ ፈላጊዎች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ከተሟላ cv እንዲሁም አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ከታች በተገለጸው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡

  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሳሪስ ፋፋ የምግብ አክሲዮን ኮምፕሌክስ ጀርባ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና ጽ/ቤት
  • የሰው ሀብት አቅርቦት እና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 004
  • የመመዝገቢያ ሰዓት፡- ከሰኞ እስከ አርብ ፡- ጠዋት 2፡00 – 6፡00 ከሰዓት 7፡00 – 10፡00
  • ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የደመወዝ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት ፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0114-427239 መልክት ሣጥን ቁጥር ፡ 6898 የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን