Job Expired
Federal Housing Corporation
Finance
Economics
Addis Ababa
2 years - 4 years
1 Position
2021-12-23
to
2021-12-28
Full Time
Share
Job Description
የቅጥር ማስታወቂያ
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተገለጸ የሥራ መደብ ላይ ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል::
የሥራ መደቡ ደረጃ
ብዛት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፣ ደረጃ እና የሥራ ልምድ
ማሳሰቢያ፡
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶኮፒ እንዲሁም የሥራ ልምድ ለተጠየቀበት ቦታ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በሥራ ሰዓት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
Related Jobs
4 days left
Commercial Nominees PLC
Liaison Officer
Liaison Officer
Full Time
2 yrs
1 Position
Bachelor's Degree in Economics, Management, Accounting, or in a related field of study with relevant work experience