Job Expired
National Disaster Risk Management Commission (NDRMC)
Transportation & Logistics
Transportation Management
Addis Ababa
6 years - 8 years
1 Position
2022-01-28
to
2022-02-08
Full Time
Share
Job Description
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የመደብ ቁጥር
ደረጃ
ብዛት
የትምህርት አይነት
የትምህርት ደረጃ
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
ክህሎት
ማሳሰቢያ
አመልካቾች የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከካሪኩለም ቪቴ ጋር በማያያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ ቦሌ ከደንበል ሲቲ ሴንተር አጠገብ በሚገኘው ቢትወደድ ባህሩ አብርሃም ህንጻ 8ኛ ፎቅ ላይ ሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት በግንባር ወይም በወኪል በመቅረብ መመዝገብ ይቻላል። እንዲሁም በመልእክት ሳጥን ቁጥር 5686 አዲስ አበባ በማለት ምዝገባው ከመጠናቀቁ ቀደም ብሎ መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የሚቀርቡት የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመቼ እስከ መቼ ምን ሥራ ላይ እንደሰሩና ሲከፈል የነበረውን የወር ደመወዝ መጠን የሚገለጽ መሆን አለበት::
ከመንግስታዊ ተቋማት ውጪ የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች በሙሉ የሥራ ግብር ስለመከፈሉ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
ከተፈላጊ ችሉታ በላይ ለሥራ መደቡ መወዳደር አይከለከሉም።
የቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት
የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ ፣ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 0115584301 ወይም 0115584331 መጠየቅ ይቻላል።