Job Expired

company-logo

Chemical Engineer, Trainee

Burayu Development PLC

job-description-icon

Engineering

Chemical Engineering

Adama

0 years

3 Positions

2022-02-07

to

2022-02-14

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ዝግጅት: ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ የሙያ መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ዝግጅት ያለው/ያላት፤
  • የሥራ ልምድ: 0 ዓመት
  • ለሰልጣኝ ኢንጂነሮች በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉት ለሥራ መደቦቹ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት ያላቸው የ2012 እና የ2013 ተመራቂ ሆነው የመመረቂያ ነጥባቸው 3.00 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ብቻ ናቸው፡፡
  • ብዛት:3

የስራ ቦታ ፡ አዳማ

How to Apply

የምዝገባ ቀን፡- ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ2፡00 – 6፡00 ከሰዓት ከ7፡00 – 11፡00 ሲሆን ቅዳሜ ጠዋት ከ2፡00 – 6፡00 ይሆናል፡፡

ይህንን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ ሰባት (7) የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን እና ከዋናው ጋር የተገናዘበ ፎቶኮፒ ይዛችሁ ወንጂ መንገድ ሆራ ባጃጅ አጠገብ በሚገኘው ኩሪፍቱ ወረቀት ፋብሪካ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና አዲስ አበባ ካዛንቺስ ባምቢስ ሱፐርማርኬት አካባቢ በሚገኘው ዝቋላ ህንጻ ምድር ቤት ቡራዩ ፓኬጂንግና ፕሪንቲንግ ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም በኢሜል አድራሻ kuriftupapermill2012@gmail.com ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለበለጠ ማስረጃ በስልክ ቁጥር 0947361647 / 0222120925 መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡