Job Expired

company-logo

Product Supervisor

Ethio Agri - CEFT

job-description-icon

Engineering

Food Processing

Addis Ababa

2 years - 4 years

1 Position

2022-05-03

to

2022-05-13

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Food Process Engineering and Post Harvest Technology

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የሥራ ልምድ: ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በምግብ ሳይንስ /በምግብ ማቀነባበር ቴክኖሎጅ/በኬሚስትሪ/ እና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ /በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ወይም በተመሳሳይ ሙያ የመጀመሪያ ድግሪ እና 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት

How to Apply

ለሥራ መደቦቹ የወጣዉን መስፈርት የሚታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ ቅዳሜን ግማሽ ቀን ጨምሮ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን፡፡

ማሳሰቢያ-

  • ከላይ የተጠቀሰዉ የሥራ ልምድ የተገኘዉ ከምረቃ በኋላ መሆን ይገበዋል፡፡
  • እያንዳንዱ አመልካች በቅጥር ማመልከቻዉ ላይ የሚወዳደርበትን የሥራ መደብ መጠሪያ መግለጽ ይኖርበታል፡፡

የሥራ ቦታ እና መመዝገቢያ አድራሻ፡-አቃቂ በሚገኘዉ ሸገር ዳቦ ማምረቻ ፋብሪካ ግቢ ዉስጥ አዲስ በተሰራዉ የሻይ ምርት ማዘጋጃና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ የሠዉ ሀብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ክፍል ቢሮ  ለበለጠ መረጃ      0910590611/0911191889 መደወል ይችላሉ

 

Fields Of Study

Food Process Engineering and Post Harvest Technology