Job Expired

company-logo

Driver

Addis Ababa University

job-description-icon

Transportation & Logistics

3rd Grade Drivers License

Addis Ababa

2 years

1 Position

2022-12-15

to

2022-12-20

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Automechanic

Contract

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የአእምሮ ህክምና ትምህርት ክፍል SCOPE PROJECT በሾፌር የስራ መደብ መስፈረቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሥራ ፈላጊዎችን እንዲያመለክቱ ይጋብዛል፡፡

ኃላፊነትና ግዴታ

  • ብዙውን ጊዜውን በመስክ ሥራ ላይ ማሳለፍ የሚችል
  • መስክ ሥራ በሌለበት ጊዜ ከተማ ውስጥ ያለውን ሥራ ለመስራት የሚችል
  • ጥሩ የመግባባት ችሎታ ያለው
  • ከቡድን አጋሮቹ ጋር ተስማምቶ መሥራት የሚችል

የትምህርት ደረጃ፡

  • 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ

 የሥራ ልምድ:

  • በሾፌር ሁለት ዓመትና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው
  • የመስክ ሥራ ልምድ ያለው
  • ቢያንስ ሦስተኛ ደረጃ ወይንም ተመሳሳይ መንጃ ፈቃድ ያለው
  • አውቶመካኒክ ሰርትፍኬት ያለው/ያላት

ብዛት፡- አንድ (1)

የቅጥርሁኔታ ፡- ለስድስት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ ሊራዘም ይችላል፡፡

ደሞዝ ፡- በስምምነት

የስራ ቦታ፡- አዲስ አበባ

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

 ይህ ማስታዎቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 (ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት፡፡ የማመልከቻ ቦታ፡-

 አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸዉን፤ የስራ ልምድ እንዲሁም ሲቪያቸዉን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 1ኛ ፎቅ የሰዉ ሀብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 118 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Automechanic

Related Jobs

1 day left

VisionFund Micro-Finance Institution

Driver I

Driver

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Completion of 10th Grade with 3rd Grade and relevant work experince

Ambo

2 days left

Reach The Needy Ethiopia (RTN-Ethiopia)

Driver, Messenger

Driver

time-icon

Full Time

4 yrs

2 Positions


Completion of High School with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Ensure that all vehicle’s and driver’s documents are in vehicle, i.e. driving license, registration papers, insurance, etc - Ensure that everyone in the vehicle is wearing a seat belt - Ensure that no material is taken out of vehicle without prior authorization. - Use vehicle Logbook in order to monitor movements, services, accidents, refueling, mileage, etc 

Dilla

8 days left

U STREET PARKING PLC

Valet Driver

Valet Attendant

time-icon

Full Time

2 - 5 yrs

1 Position


Completion of 10th/12th Grade with 3rd Grade or Public 1 driver's license and relevant work experience

Addis Ababa

15 days left

CIFA Onlus Ethiopia

Driver & Logistics Assistant

Driver

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


A valid 3rd-grade driving license with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Driving the organization’s vehicles for the transport of authorized personnel and delivery of mail, documents and other items - Perform daily vehicle check-up of oil, water,battery, brakes, tyres,etc. - Maintain driving log book, records of movements, prepare vehicle performance forms and complete daily paperwork

Dire Dawa