Job Expired

company-logo

Public Relations Specialist IV

Accounting and Auditing Board of Ethiopia

Addis Ababa

2 years - 6 years

1 Position

2023-01-14

to

2023-01-16

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Journalism, media studies and communication

Public Relation

International Relations/Affairs

Literature

Political science

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን ስወዳድሮ በቀሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሚጠይቀዉ ተፈላጊ ችሎታ

የትምህርት ዓይነት

  • ቢ.ኤ. ዲግሪ

  • ኤም.ኤ. ዲግሪ

  • ፒኤች ዲ ዲግሪ

የትምህርት ዓይነት

  • ቢጆርናሊዝም እና ኮሙኒኬሽን፣ ጋዜጠኝነት፤ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ፖለቲካል ሳይንስ፤ ቋንቋና ስነ-ጽሁፍ፣ ስነ-ጽሁፍ፣ ቋንቋ (አማርኛ ወይም እንግሊዝኛ) ኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት፤ ህዝብ ግንኙነት ወይም አለማቀፍ ግንኙነት ወይም ሚዲያ ወይም ቋንቋና ፎሪን ላንጉጅ ሊትሬቸር ወይም ኢትዮጵያን ላንጉጅ ሊትሬቸር ወይም ፎክሎር

አግባብ ያለው የሥራ ልምድ /ዓመት/

  • ቢ.ኤ. ዲግሪ-6 አመት

  • ኤም.ኤ. ዲግሪ- 4 አመት

  • ፒኤች ዲ ዲግሪ-2 አመት

የስራ መደቡ

ብዛት: 1

ደረጃ: XIV

የመደብ መታጠቂያ: 16.1/ሂሳ-17

የአመልካቾች መመርያ

የመመዝገቢያ ቦታ፡- በዋናዉ መ/ቤት የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ቁ.402

የመመዝገቢያ ቀናት፡ … ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት፡፡

የፈተና ጊዜ፤ ........ በውስጥ ማስታውቂያ ይገለፃል፡፡

✓ በማስታወቂያዉ ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች በምዝገባው ቀናት በኢት/የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ አዲስ አበባ በአካል በመቅረብ፣ በወኪል ወይም በፖስታ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

✓ አመልካቾች ያላቸውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች ኦሪጅናል ከማይመለሰ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ✓ አድራሻ፡ በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ ስድስት ኪሎ ግብጽ ኤምባሲ ፊት ለፊት ኢኢ ት/ቢሮ ጎን ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት ህንጻ ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4/2

ፖ.ሳ.ቁ.80263 ስልክ +251111540900

Fields Of Study

Journalism, media studies and communication

Public Relation

International Relations/Affairs

Literature

Political science