Job Expired

company-logo

Child Care Worker

Addis Ababa Revenue Authority

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Service Industry Skilled Worker

Addis Ababa

4 years - 8 years

1 Position

2023-03-01

to

2023-03-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Early Childhood Care and Education

12th grade Senior Year

Full Time

Birr 3596

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከ ፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅጽ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ሰለዚህ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ትዩይ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ስድስት ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ) በስራ ሰዓት ጠበንጃ ያዥ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት ዳቢ ቤኛ ህንፃ አንደኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሀብት ስራ አመራር እና ልማት የስራ ሂደት በአካል በመግኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የከራ መድብ መጠሪያ

ደረጃ: V

መነሻ ደመ: 3596

ብዛት: 1

ተፈላጊ ችሎታ

የትምህርት ዝግጅት

  • በቀድሞው 10ኛ ወይም በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀች ወይም በህፃናት አያያዝና እንክብካቤ በቱክኒከና ሙያ 3 ያጠናቀቀች

የስልጠና ችሎታ

የህፃናት ማቆያ ስልጠና የወሰደች

  • በመጀመሪያ እርዳታ አስፈላጊውን ስልጠና የወሰደች

  • ፀባይዋና በስራዋ ምስኦን የሆነች

አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 8/6/4 ዓመት

የአመልካቾች መመርያ

የተመለከቱትን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ የትምህርት ማስረጃ፣ የሥራ ልምድ እና በቴክኒክና ሙያ የተገኘ ዲኘሎማ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ዋናው እና ኮፒውን በመያዝ ቅድስት ልደታ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም አንበሳ ጫማ በሰው ሀብት ሥራ አማራርና ልማት የሥራ ሂደት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ቅ/ጽ/ቤታችን ይጋብዛል

  1. አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት የሥነ ምግባር ችግር እንደሌለባቸው የሚገልፅ የዕሁፍ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤

  2. ከኮሌጅ በዲፕሎማ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተመረቀች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

  3. ተመዝጋቢዎች ኦርጂናል የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

4,  ስራ ፈላጊዎች የሚያቀርቡት ከግል መቤት የተግን የስራ ልምድ ከሆነ የስራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0704744 በመደወል አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Early Childhood Care and Education

12th grade Senior Year

Related Jobs

1 day left

Amaco General Trading

Printing Press Operator

Printing Technician

time-icon

Full Time

2 yrs

4 Positions


Educational Background in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

1 day left

Alemayehu Ketema General contractor

Head of Security and Safety

Security Head

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


Completion of 8th/10th Grade with relevant work experience

Addis Ababa

1 day left

Alemayehu Ketema General contractor

Security Guard

Guard

time-icon

Full Time

1 yrs

1 Position


Completion of 6th Grade with relevant work experience

Addis Ababa

2 days left

Yetebaberut Beherawi Petroleum

Cleaner

Cleaner

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Completion of 10th Grade with relevant work experience

Addis Ababa

3 days left

REACH Ethiopia

Cleaner

Cleaner

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


High school Diploma, with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Empty wastebaskets and transport them to the waste disposal area - Sweep, scrub, wax, and polish floors - Tidy and maintain the reception area

Addis Ababa

3 days left

Hakicon Engineering PLC

Welder/Beyaje

Welder

time-icon

Full Time

8 - 10 yrs

2 Positions


TVET or Diploma in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa