Job Expired

company-logo

Multipurpose Maintenance Service Worker

Addis Ababa Revenue Authority

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Maintenance

Addis Ababa

4 years - 8 years

1 Position

2023-03-01

to

2023-03-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Wood work

TVET

Full Time

Birr 4828

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከ ፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅጽ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ሰለዚህ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ትዩይ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ስድስት ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ) በስራ ሰዓት ጠበንጃ ያዥ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት ዳቢ ቤኛ ህንፃ አንደኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሀብት ስራ አመራር እና ልማት የስራ ሂደት በአካል በመግኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የከራ መድብ መጠሪያ

ደረጃ: V

መነሻ ደመ: 4828

ብዛት: 1

ተፈላጊ ችሎታ

የትምህርት ዝግጅት

  • በቀድሞው የፓኛ ወይም በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት 12 የኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀች ወይም የቅድመ ኮሌጅ የመሠናዶ ትምህርት ያጠናቀቀ/ች/ ወይም በኤሌክትሪክ : በሆን ፤ በእንጨት ፣ በቧንቧ ፡ በቢሮ ማሽኖች ጥገና ስራ የኮሌጅ ወይም የሌቭል 4 የቴክኒክ ሙያ ዲፕሎማ

አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 8/6/4 ዓመት

የአመልካቾች መመርያ

የተመለከቱትን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ የትምህርት ማስረጃ፣ የሥራ ልምድ እና በቴክኒክና ሙያ የተገኘ ዲኘሎማ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ዋናው እና ኮፒውን በመያዝ ቅድስት ልደታ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም አንበሳ ጫማ በሰው ሀብት ሥራ አማራርና ልማት የሥራ ሂደት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ቅ/ጽ/ቤታችን ይጋብዛል

  1. አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት የሥነ ምግባር ችግር እንደሌለባቸው የሚገልፅ የዕሁፍ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤

  2. ከኮሌጅ በዲፕሎማ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተመረቀች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

  3. ተመዝጋቢዎች ኦርጂናል የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

4,  ስራ ፈላጊዎች የሚያቀርቡት ከግል መቤት የተግን የስራ ልምድ ከሆነ የስራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0704744 በመደወል አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

Fields Of Study

Wood work

TVET