Job Expired

company-logo

Secretary III

Addis Ababa Revenue Authority

job-description-icon

Business

Secretarial, Admin and Clerical

Addis Ababa

4 years - 8 years

4 Positions

2023-03-01

to

2023-03-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Administrative Office Management

Secretarial & Office Management

Full Time

Birr 4828

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከ ፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅጽ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ሰለዚህ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ትዩይ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ስድስት ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ) በስራ ሰዓት ጠበንጃ ያዥ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት ዳቢ ቤኛ ህንፃ አንደኛ ፎቅ በሚገኘው የሰው ሀብት ስራ አመራር እና ልማት የስራ ሂደት በአካል በመግኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ደረጃ: V

መነሻ ደመ: 4828

ብዛት: 4

ተፈላጊ ችሎታ

የትምህርት ዝግጅት:

  • በቀድሞው የኛ ወይም በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የነኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀች ወይም የቅድመ ኮሌጅ የመሠናዶ ትምህርት ያጠናቀቀች ወይም በጽህፈት ስራና በቢሮ አስተዳደር ወይም የአድሚኒስትራቲቭ ኦፊስና ሴክሪተሪያል ቴክኖሎጂ በከስተመር ኮንታክትና ሴክሪታሪል ኦፕሬሽን ኮርድኔሽን ወይም በከስተመር ኮንታክና ስራዎች ድጋፍ ሊከራክርያል ስተዲ፡ ኦፊስ ማኔጅመነት እና ሴክሬተርያል ስተዲ ፣ ክርድ ብር እና ኔትወርኪንግ ፤ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሴክሬተሪያል ሳይንስ ፣ በመሰረታዊ የጽህፈት ስራዎች ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ የትምህርት ስልጠና ደረጃ 4

አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: 8/6/4 ዓመት

የአመልካቾች መመርያ

የተመለከቱትን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ የትምህርት ማስረጃ፣ የሥራ ልምድ እና በቴክኒክና ሙያ የተገኘ ዲኘሎማ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ዋናው እና ኮፒውን በመያዝ ቅድስት ልደታ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም አንበሳ ጫማ በሰው ሀብት ሥራ አማራርና ልማት የሥራ ሂደት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ቅ/ጽ/ቤታችን ይጋብዛል

  1. አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት የሥነ ምግባር ችግር እንደሌለባቸው የሚገልፅ የዕሁፍ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፤

  2. ከኮሌጅ በዲፕሎማ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተመረቀች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት (COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

  3. ተመዝጋቢዎች ኦርጂናል የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

4,  ስራ ፈላጊዎች የሚያቀርቡት ከግል መቤት የተግን የስራ ልምድ ከሆነ የስራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0704744 በመደወል አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

Fields Of Study

Administrative Office Management

Secretarial & Office Management

Related Jobs

8 days left

DR SENAIT DENTAL CLINIC PLC

Executive Secretary

Secretary

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Education Background in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Preparing financial statements, reports, memos, invoices letters, and other documents.  - Answering phones and routing calls to the correct person or taking messages.  - Handling basic bookkeeping tasks.  - Filing and retrieving corporate records, documents, and reports.  - Researching and conducting data to prepare documents for review and presentation by boards of directors, committees, and executives.  - Greeting visitors and deciding if they should be able to meet with executives. 

Addis Ababa

about 7 hours left

Rest Trading PLC

Office Secretary/Data Encoder Specialist

Secretary

time-icon

Full Time

3 yrs

10 Positions


Diploma in Secretarial Science, IT, or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

about 7 hours left

G2G IT Solutions SC

Admin Assistant

Assistant

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Degree or Diploma in IT and Secretary, or in a related field of study with relevant work experience

---

1 day left

National Insurance Company of Ethiopia

Secretary Cashier

Secretary

time-icon

Full Time

0 yrs

1 Position


TVET Level IV or Diploma in Accounting, Management or in a related field of study Duties and Responsibilities: - Perform general secretarial tasks such as typing letters, memos, minutes, emails, reports, and proposals, including proofreading documents. - Receive and manage telephone calls and messages. - Arrange appointments and maintain updated contact information for government offices, NGOs, and other relevant entities. - Operate office equipment like photocopiers, fax machines, and computers.

Addis Ababa

1 day left

Alemayehu Ketema General contractor

Receptionist

Receptionist

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


TVET Level III in Office management, Secretarial Science, or in a related field of study with relevant work experience Age: 20-30

Addis Ababa

1 day left

Alemayehu Ketema General contractor

Executive Secretary

Secretary

time-icon

Full Time

6 - 7 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in IT, Computer Science,  Secretarial Science & Office Management or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa