Job Expired

company-logo

Procurement Specialist III

The Federal Democratic Republic Of Ethiopia The Accounting and Auditing Board of Ethiopia

Addis Ababa

4 years

1 Position

2023-03-23

to

2023-03-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Procurement & supply management

Logistics and Supply Chain Management

Purchase & supply management

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የትምህርት ደረጃ

  • የመጀመሪያ ዲግሪ

የትምህርት ዓይነት

  • ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም ሎጂስቲከና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት፤ ማኔጅመንት፤ ሎጀስቲክስ፤ ማቴሪያል ማኔጅመንት ወይም ሎጅስቲክስ እና ፕሮክዩርመንት ወይም ሎጂስቲክስና | ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም ፕሮፐርቲ አድሚኒስትሬሽን ወይም ፐርቸዚንግ ማኔጅመንት፤ ፕሮክዩርመንት ወይም ፕሮክዩርመንት ኤንድ ማቴሪያል ማኔጅመንት ወይም ፕሮክዩርመንትና ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም ፕሮክዩርመንት ኤንድ ፐርቸዚንግ ማኔጅመንት ወይም ፐርቼዚንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም ማርኬቲንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም | ሴልስና ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም ፐርቸዚንግና ኢንሹራንስ | ወይም ቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም ሴልስ ማንሺፕ ወይም | ሴልስ ማኔጅመንት ወይም ማርኬቲንግ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት ወይም አለም አቀፍ ንግድ ወይም ማርኬቲንግ | ኤንድ ሴልስ ማኔጅመንት ወይም ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም ዴቬሎፕመንት ማኔጅመንት ወይም አካውንቲንግ፤ ኮኦፐሬቲቭ ማኔጅመንት፤ ህዝብ አስተዳደር

አግባብነት ያስ የስራ ልምድ/ አመት/

  • 4 አመት

የመደብ | መታወቂያ ቁጥር

  • 16.1/ሂሳ-49

ደረጃ

  • XII

ብዛት: 1 (አንድ)

የአመልካቾች መመርያ

አመልካቾች ያላቸውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች አሪጅናል ከማይመለስ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ ስድስት ኪሎ ግብጽ ኤምባሲ ፊት ለፊት አ.. ትም/ቢር ጎን ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 402 በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ ለበለጠ መረጃ 0111540902

የመመዝገቢያ ቀናት፣ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት፡፡

የፈተና ጊዜ ......... በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡

በማስታወቂያው ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች በምዝገባው ቀናት በኢት የሂሳብ ኢያያዝና ኦዲት ቦርድ አዲስ አበባ በአካል በመቅረብ፣ በወኪል ወይም በፖስታ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

ፖ.ሳ.ቁ.80263

Fields Of Study

Procurement & supply management

Logistics and Supply Chain Management

Purchase & supply management